Tender Detail

Tender Details

  • Company የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ህይወት አክሲያን ማህበር
  • Address በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዮ ቦታው አጠና ተራ ከቴለው ጀርባ ባለው የአ/ማህበሩ የገበያ ማዕከል ሕንጽ ቁጥር 2 አራተኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 4 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09-12-05-47-92
  • Website
  • Deadline27 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-02-27 00:00:00
  • Categories Accounting & Auditing

የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር ለ3 ዓመት የአክሲዮን ማህበሩን ሂሳብ በውጭ ኦዲተር አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


ዲተር የጨረታ ማስታወቂያ

 

የኮልፌ ቅዱስ ራጉ አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር 3 ዓመት የአክሲዮን ማህበሩን ሂሳብ በውጭ ኦዲተር አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ማንኛውም ከዚህ በታች የተገለፁት መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገለፃለን፡፡

1.     የንግድ መለያ ቁጥር፣

2.     የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣

3.     የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣

4.     የብቃት ማረጋገጫ እና የሥራ ልምድ ማሳየት ወይም መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

5.     AABE መረጃ የሚያቀርብ (የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና አዲት ቦርድ የምዝገባ ምስክር ወረቀት) ማቅረብ የሚችሉ፡፡

6.     ተጫራቾች የሚያቀርቡት የሚወዳደሩበትን ወይም የሚያቀርቡትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ከታች በተገለፀው ሰዓት ሙሉ መረጃቸውን ኦሪጅናሉንና ኮፒ በመያዝ በኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር /ቤት ቢሮ ቁጥር 4 ማስገባት ትችላላችሁ፡፡

7.     ቦርዱ ካወዳደረ በኋላ ያለፈውን በማስታወቂያና በስልክ የምናሳውቅ ይሆናል፡፡

 

ማስታወሻ፡-

·        ጠዋት 230 ሰዓት እስከ 630 ሰዓት -ከሰዓት 730- ሰዓት እስከ 1030 ሰዓት

ድራሻ፡- ኮልፌ አጠና ተራ ከቴሌኮሙኒኬሽን ጀርባ የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር ብሎክ 2 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4

ስልክ 09-63-37-10-45 ወይም 09-12-05-47-92

 

የኮ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር

Save Tender