Tender Detail

Tender Details

  • Company Amhara National Regional State Education Bureau (የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ)
  • Address ባህር ዳር ከተማ : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 058-2-26-62-67
  • Websitehttps://anrseb.gov.et/
  • Deadline24 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-02-24 00:00:00
  • Categories Printing And Publishing , Electronics Materials

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ በ2018 ዓ.ም በመደበኛ በጀት ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ ማንዋሎች ህትመት እና የኤሌክትሪክ እቃዎችን ግዥ በጨረታ አወዳድሮ ለመፈጸም ይፈልጋል።


የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ 2018 . በመደበኛ በጀት የቢሮ አገልግሎት የሚውል

1.     በመደበኛ በጀት 2018 የኤሌክትሮኒ ዕቃዎች እና ሌሎች ዕቃዎች

2.     በድጋሚ የወጣ የአመቻች ማንዋል ህትመት፣

3.     የጥናትና ምርምር ጆርናል ህትመት እና

4.     የማህረሰብ ውይይት ማካሄጃ ማንዋል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለሆነም ተጫራቾች፡-

1.     በሚወዳደሩበት ዘርፍ በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው

2.     የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው

3.     የግዥው መጠን ብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ መሆን አለባቸው

4.     ጨረታው አዲስ ዘመን ጋዜጣ በአየር ላይ ከዋለበት ቀናት ጀምሮ ሰነድ መግዛት ይችላሉ።

5.     ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ የተጠቀሰውን የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

6.     የግዥ ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ /Specification/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል። ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ከገንዘብ ያዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 13/15 የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ። ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /BID BOND/ ለሚወዳደሩበት ግዥ ዓይነት ጠቅላላ ዋጋ የኤሌክትሮኒ ዕቃዎች እና ሎች ዕቃዎች ብር 100,000.00 /መቶ ሺህ ብር/ በድጋሚ የወጣ የአመቻች ማንዋል ህትመት ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ የጥናትና ምርምር ጆርናል ህትመት ብር 10,000.00 /አስር ሺህ ብር/ እና የማህብረተሰብ ውይይት ማካሄጃ ማንዋል ብር 30,000.00 /ሰላሳ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ፍያ ትዕዛዝ /CPO/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው። በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በቢሮ ህጋዊ ደረሰኝ ኮፒ በማድረግ ማቅረብ አለበት።

7.     የጨረታ ሰነድ ተሞልቶ ከጨረታ ማስከበሪያ ሰነድ ጋር ተያይዞ በፖስታ በማሸግ በፖስታው ላይ የሞሉትን የግዥ ዓይነት በመጥቀስ ግልጽ ጨረታ የሚል ተፅፎበት ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት እና 16ኛው ቀን ከቀኑ 400 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን መግባት ይኖርበታል።

8.     ጨረታው እየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን 400 ታሽጎ ከቀኑ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአብክመ ትምህርት ቢሮ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ክፍል ጨረታው ይከፈታል።

9.     የጨረታ መክፈቻው ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም በበዓል ቀን ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል።

10. የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ስትመጡ በቢሮው አካውንት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር 1000012857253 ወይም አባይ ባንክ ቁጥር 2012116113625016 ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ገቢ በማድረግ ደረሰኙን ፎቶ ኮፒ በመያዝ የጨረታ ሰነድ የምትወ ይሆናል።

11. ስለጨረታው ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ አብክመ ትምህርት ቢሮ በግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ፍል በግንባር በመቅረብ በፋክስ ቁጥር 058 222 0814 በመላክ ወይም በስልክ ቁጥር 058 226 62 67/0583209939 በመደወል ማግኘት ይቻላል።

12. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

የአማራ ብሔራዊ ክልላመንግስት ትምህርት ቢሮ

Save Tender