ዕድግ አቀፍ የትምህርት እና ልማት ማስፋፊያ ድርጅት የ2017 ዓ.ም. በጀት ዓመት ወጪ ገቢ የሒሳብ ኦዲት ለማድረግ ይፈልጋል።
በድጋሚ የወጣ የኦዲት ጨረታ ማስታወቂያ
ዕድግ አቀፍ የትምህርት እና ልማት ማስፋፊያ ድርጅት የ2017 ዓ.ም. በጀት ዓመት ወጪ ገቢ የሒሳብ ኦዲት ለማድረግ ይፈልጋል። ስለሆነም በዘርፉ ሕጋዊ ፈቃድ ያላችሁ የኦዲት ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አድራሻ፡- አ/አበባ ከአየር ጤና ወደ ካራ ቆሬ በሚወስደው መንገድ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግራር ቅርንጫፍ ካለበት (ዘርሽታ ሕንፃ ፊት ለፊት) በሚገኘው ችዋችመን ብረታ ብረት እና ጠቅላላ ንግድ ሥራ አ/ማ ሕንፃ 4ኛ ፎቅ 405/404
ለበለጠ መረጃ፡- 0913 02 70 01 ወይም 0945 37 55 77
ዕድግ አቀፍ የትምህርት እና ልማት ማስፋፊያ ድርጅት
