Tender Detail

Tender Details

  • Company ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር
  • Address ደብረዘይት መንገድ ሳሪስ ከሚገኘው የድርጅቱ ሽያጭ ክፍል : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 440 1913
  • Website
  • Deadline20 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineEthiopian Herald
  • Bid Document Price
  • opening date2026-03-20 00:00:00
  • Categories Audit Service

ኢካፍኮ አ.ማ. የ2018፤ 2019 እና 2020 በጀት ዓመት ሂሣቦችን የሚመረምሩለት ኦዲተሮች ይፈልጋል


የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 003/2018

በድጋሚ የወጣ የሂሣብ ምርመራ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ኢካፍኮ . 2018 2019 እና 2020 በጀት ዓመት ሂሣቦችን የሚመረምሩለት ኦዲተሮች መምረጥ ስለፈለገ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

1.       የታደሰ የዘርፉ ንግድ ፈቃድ፤

2.       የሙያ ብቃት ማረጋገጫ፤

3.       የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር

4.       በኢካፍኮ / የስራ ዘርፍ (በፈርኒቸር ማንፋክቸሪንግ፤ በጋረዥ አገልግሎትና በግንባታ ስራ) የኦዲቲንግ በቂ የሥራ ልምድና ባለሙያ ስለመኖሩ ማረጋገጫ፤

5.       የእያንዳንዱ በጀት ዓመት ሒሳብ መርምሮ ሪፖርት ለማቅረብ የሚፈጀው የስራ ቀናት በመግለፅ መወዳደር አለባቸው።

ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ 2% የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው። ጨረታው በሁለት ኤንቨሎፕ የሚካሄድ በመሆኑ ተጫራቾች ለሒሳብ ምርመራው አገልግሎቱ የሚያስከፍሉትን ዋጋ ከሌሎች ሰነዶች ለብቻ ለይቶ በማሸግ ከመጋቢት 11 ቀን 2018 ..800 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል። ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት መጋቢት 11 ቀን 2018 .. 830 ሰዓት ይከፈታል።

አክሲዮን ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረ ውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አዲስ አበባ ስልክ ቁጥር፡-011 442 1775

 

ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር

Save Tender