Tender Detail

Tender Details

  • Company South Ethiopia Region Education Bureau (የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ)
  • Address ጅንካ ከተማ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0467752359
  • Website
  • Deadline25 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-03-25 00:00:00
  • Categories Printing And Publishing

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ በሞዳሊቲ-2 ከደረጃ 1 እና ደረጃ 2 ላሉ ተማሪዎች የመማሪያና ማስተማሪያ መጻህፍት ህትመት በመስኩ የተሰማሩ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለማሳተም ይፈልጋል፡፡


የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የደቡብ ኢትዮጵያ ትም/ቢሮ ጨረታ ቁጥር 04

 

የደቡብ ኢትዮጵያ ልል መንግስት ትም/ቢሮ 2018 በጀት ዓመት በዩኒሴፍ በጀት

በመጠቀም

በሞዳሊቲ-2 ከደረጃ 1 እና ደረጃ 2 ላሉ ተማሪዎች የመማሪያና ማስተማሪያ መጻህፍት ህትመት በመስኩ የተሰማሩ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለማሳተም ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሰረት ጨረታው ላይ ለመሳተፍ የሚችሉ ተጫራቾች

1.     በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፍቃዳቸውንና የምዝገባ ሰርተፊኬታቸውን ያሳደሱ በግብር ከፋይነት ተመዝግቦ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለውና ተጨማሪ እሴት የተመዘገቡበትን የምዝገባ ወረቀት፣ የዘመኑን የግብር ግዴታውን የተወጣ እና በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገበበት እና የታ ሊራንስ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል፣ መረጃ ፎቶ ኮፒ አያይዞ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡

2.     ተጫራቾች ትምህርት ቢሮ ቁጥር 18 በመቅረብ ለሥራው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ እያንዳንዱን ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ በመፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፡፡

3.     የፋይናንሻል እና ቴከኒካል ሠነዶቻቸውን ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ ሰነድ ለየብቻ አሽጎ በማቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በቢሮ ቁጥር 18 ለዚህ በተዘጋጀ ሣጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

4.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና CPO ወይም የባንክ ጋራንቲ የሚገልጽ የገንዘብ መጠን ብር 80,000.00 /ሰማኒያ ሺህ ብር/ ጨረታ ማስከበሪያ ማቅረብ አለባቸው፡፡

5.     ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ 16ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ 630 ሰዓት ታሽጎ 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል16ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡

6.     /ቤቱ በጨረታው ላይ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0487752359/0916863055 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

የደቡብ ኢትዮጵያ ልል መንግስት

ትም/ቢሮ

 

Save Tender