ፊንጫኣ ስኳር ፋብርካ ከዚህ በታች የተገለጹትን የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር
OT/12/2018
ፊንጫኣ ስኳር ፋብርካ ከዚህ በታች የተገለጹትን የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
|
Lot |
Description |
|
Lot-1 |
Purchase of Consumable materials for Operation and Overhaul (PR- No. 45947) |
|
Lot-2 |
Purchase of Different Cutting Tools (PR-No. 45950) |
|
Lot-3 |
Purchase of Welding Machine, Hand Grinding Machine, Cutting Disc, Grinding Disc, Flap Disc and different Nozzles or Tips (PR-No. 45958) |
|
Lot-4 |
Purchase of Different Bearings (PR-No. 45959) |
|
Lot-5 |
Purchase of Consumable Materials (PR-No. 45970) |
|
Lot-6 |
Purchase of Different Work Shop Consumable Materials (PR-No. 45971) |
|
Lot-7 |
Purchase of Electrode (PR-No. 45948) |
|
Lot-8 |
Purchase of Bolt and Nut (PR-No. 45952) |
|
Lot-9 |
Purchase of Packing and Gasket (PR-No. 45953) |
|
Lot-10 |
Purchase of Feed Materials (PR-No. 45957) |
|
Lot-11 |
Purchase of Feed Materials (PR-No. 45963) |
|
Lot-12 |
Purchase of Pipe, Elbow and Reducer (PR-No. 45964) |
|
Lot-13 |
Purcase of Measuring Tools (PR-No. 45967) |
|
Lot-14 |
Purchase of Different Tools (PR-No. 45969) |
|
Lot-15 |
Purchase of Cutting Tools and Feed Materials (PR-No. 45972) |
|
Lot-16 |
Purchase of Different Types of Coupling (PR-No. 45973) |
1. ስለዚህ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው ድርጅቶች ጨረታውን ለመግዛት ማመልከቻ፣ የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፊኬት በማቅረብ እና ለሎቱ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ) በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከሚከተለው አድራሻ በመግዛት በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
ፊንጫኣ ስኳር ፋብርካ ግዥ ቡድን
ሜክስኮ፣ ፊሊፕስ ሕንፃ ቢሮ ቁጥር 209
የስልክ ቁጥር 011-551-2547
የፋክስ ቁጥር 011-551-2911
2. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት ሰነድ ጋር በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፊኬት እና ለጨረታ ማስከበሪያ በጨረታ ሰነድ ውስጥ የተገለጸውን የገንዘብ መጠን በሲ-ፒ.ኦ ማቅረብ አለባቸው።
3. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ሰነድ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከሎት 1 -6 በ15ኛው እና ከሎት 7 -16 በ22ኛው ለተከታታይ ቀናት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
4. ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ላይ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ቢሮ ቁጥር 205 ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ነገር ግን ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ የማስገቢያውም ሆነ የመክፈቻ ሥነ ስርዓት በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል።
5. ፊንጫኣ ስኳር ፋብርካ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ
