Tender Detail

Tender Details


የሲዳማ/ብ/ክ/መ/ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ በ2018ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሎት የተገለጸውን ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


በድጋሚ የወጣ ብሔራዊ

ጨረታ ማስታወቂያ

 

የሲዳማ////ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ 2018. በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሎት የተገለጸውን ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ሎት 1 የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይ ግዥ

ሎት 2 የቶታል ስቴሽንና ዲፈሬንሻል ጂፒኤስ ጥገና ግዥ

ሎት 3 ፕሎተር ማሽን ጥገና ግዥ

በመሆኑም ተጫራቾች፡-

1.     የዘመኑን ግብር የከፈሉና በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

2.     የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤

3.     ተጫራቾች የሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ ከብር 200,000 (ሁለት መቶ ሽህ) በላይ ሲሆን የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የተመዝጋቢነት ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

4.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ) እየከፈሉ ከመ/ቤቱ ግዥ ፋይናስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት መውሰድ ይችላሉ፡

5.     ተጫራቾች የመወዳደሪያ ዋጋቸውን 20,000.00 (ሀያ ሺህ ብር ብቻ) በጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል። ጨረታው የቴከኒካል ሰነድ አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ እና የፋይናንሻል ሰነድ አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ መቅረብ አለበት፡፡ ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ እስከ 11ኛው ቀን 8:00 ሰዓት ድረስ በድርጅቱ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እለቱ የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ 800 ሰአት ተዘግቶ 830 የሚከፈት ይሆናል፤

6.     ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሣብ ስማቸውንና ፊርማቸውን አድራሻቸውንና ስልክ ቁጥር ማስፈር አለባቸው፣

7.     ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣ ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0462217014 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ

 

የመ/ቤቱ አድራሻ ፡- ከሀዋሳ ገብር /ክርስትያን ፊት ለፊት ነው

 

የሲዳማ////ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ

Save Tender