የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነገሮች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ ቁጥር 40/2018
Supply, Installation, Commissioning & Tasting of Low voltage distribution panel with Accessories & ATS project at ETRE Modjo Hawassa Toll Roads
በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ሕጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡-
· የታደሰ ንግድ ፍቃድ
· ቫት ተመዝጋቢ
· ታክስ ክሊራንስ
· በግዥ ባለሥልጣን የምዝገባ ማስረጃ
· የታክስ ከፋይነት ምዝገባ ሠርተፍኬት
· በዘርፉ የአቅራቢነት ምዝገባ ሠርተፍኬት ወረቀት
⁕ ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ 30 (ሰላሳ) ቀናት
⁕ የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ) ብር ሆኖ የጨረታ ማስከበሪያው በሲ.ፒ.ኦ ብቻ መሆን ይኖርበታል።
⁕ ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት በግዥ ክፍል ቢሮ. ቁጥር 01 የማይመለስ 300.00 (ሶስት መቶ) ብር በመክፈል መውሰድ ትችላላችሁ።
⁕ የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን እና ሰዓት 11/09/2018 ዓ.ም እስከ ቀኑ 9፡00 ሰዓት
⁕ ጨረታው የሚከፈተው: በዕለቱ 11/09/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 ሰዓት
⁕ ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
⁕ ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ 0114171703 መጠየቅ ይቻላል፡፡
አድራሻ፡-
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ (ዋና መሥሪያ ቤት ቱሉ ዲምቱ)
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ
