Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Agricultural Businesses Corporation (የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን)
  • Address ሳሪስ አቦ ፋፋ የምግብ አክሲዮን ጎን 200 ሜትር ገባ ብሎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0114709095
  • Websitehttps://ethioagri.com/
  • Deadline02 Jun 2026, 10:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-06-02 10:30:00
  • Categories Agriculture And Farming , Agricultural Materials , Machinery And Vehicles , Vehicle , Vehicle Spare Parts

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን (የእርሻ መሣሪያዎች አቅርቦት ዘርፍ) በ2018 በጀት ዓመት የሚከተሉትን በሎት 1 እና በሎት 2 የተቀመጡትን የትራክተር ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የትራክተር ማረሻ ዋወጫ እና ቱልሶች ግዥ ለመፈፀም የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር .../ብግጨ/1A/2018

 

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን (የእርሻ መሣሪያዎች አቅርቦት ዘርፍ) 2018 በጀት ዓመት የሚከተሉትን በሎት 1 እና በሎት 2 የተቀመጡትን የትራክተር ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

 

.

የሎት ቁጥር

የጨረታ አይነት

ለጨረታው ዋስትና ማስከበሪያ

የጨረታ ሰነዱ መሸጫ ዋጋ (የማይመለስ) በብር

የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀንና ሰዓት

የመዝጊያ ቀን

የመዝጊያ ቀን

የመክፈቻ ሰዓት

1

ሎት አንድ

የትራተር ማረሻ

200,000 ብር በባንክ ጋራንቲ (Unconditional) ማስያዝ ይጠበቅባችኋል።

200 ብር

ግንቦት 25 ቀን 2018 .

400

430

2

ሎት ሁለት

የትራተር መለዋወጫ እና ቱልሶች

20,000 ብር በባንክ ጋራንቲ (Unconditional) ማስያዝ ይጠበቅባችኋል።

200 ብር

ግንቦት 25 ቀን 2018 .

400

430

 

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፡- በዘርፉ የታደሰ 2018 . ንግድ ፈቃድ ቲን፤ ቫት ተመጋቢነት ሰርተፍኬት፤ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፤ EGP (የአቅራቢ ተመዝጋቢነት) እንዲሁም ከገቢዎች ሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት ሳሪስ አቦ በሚገኘው ፋፋ የምግብ አማ ጀርባ በሚገኘው የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን (የእርሻ መሳሪያዎች አቅርቦት ዘርፍ) የግዥ ፍል ቀርበው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡ የጨረታ ዋጋ 60 (ስልሳ) ቀናት የጸና መሆን ይኖርበታል፡፡ ጨረታው ግንቦት 25 ቀን 2018 በተቀመጠለት ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእርሻ መሳሪያዎች አቅርቦት ዘርፍ የስብሰባ አዳራሽ ኒካል የጨረታ ሰነድ የመክፈቻ ሥነሥርዓት ይከናወናል፡፡

 

ኮርፖሬሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ተጨማሪ ማብራሪያ፤ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

ስልክ +251913514061 ወይም +251911157091

ፋክስ 0114-421312

 

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Save Tender