Tender Detail

Tender Details


የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለፁትን ለፋብሪካችን የተለያዩ ክፍሎች እና የእርሻ ማሽነሪዎች ተሽከርካሪዎች ጥገና የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር MSF/LP/08/2026

 

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለፁትን ለፋብሪካችን የተለያዩ ፍሎች እና የእርሻ ማሽነሪዎች ተሽከርካሪዎች ጥገና የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

·        ጥቅል አንድ - Sheet Metals

·        ጥቅ - Bearing & Electrode (ለሁለቱም ናሙና ይቅረብ)

·        ጥቅ ሶስት - Electrical Materials

·        ጥቅል አራት - Power Plus Spare; Grab Loader Spare & General Use Spare Parts

·        ጥቅል አምስት - Toyota spare; Mitsubishi Spare, Yamaha spare, Suzuki Spare, Renault Spare & Chevrolet Spare Parts

·        ጥቅል ስድስት - Abujedy, Nylon & Zembaba Broom (ለሁሉም ናሙና ይቅረብ)

·        ጥቅል ሰባት - Wooden Pole Nails; Thinner, Shovel ( Shovel ብቻ ናሙና ይቅረብ)

በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን እንዲወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

1.     ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸውየዘመኑን የሀገር ውስጥ ገቢ ግብር አጠናቀው የከፈሉና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

2.     በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ድርጅቶች ለእያንዳንዱ ጥቅል የማይመስስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመፈል ዘወትር በሥራ ሠዓት ሜክሲኮ አደባባይ ፊሊፕስ ህንፃ ግዥ ቡድን 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 215 የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ገዝተው በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡

3.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ሲገዙ የንግድ ፈቃድ ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4.     ተጫራቾች ከሚያቀርቡት ሠነድ ጋር የታደሰ የንግድ ፈቃድ የአቅራቢዎች የምዝገባ ሠርተፍኬት እና ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳንዱ ጥቅል ብር ብር 150,000 (አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ) በሲ.. /C.P.O/ ወይም የባን ዋስትና /Bid bond guarantee/ በሲ.. ማቅረብ አለባቸው፡፡ ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በራሳቸው የዋጋ ማቅረቢያ (Proforma invoice) ላይ በማዘጋጀት በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ... ሰኔ 09 ቀን 2018 . እስከ ጠዋቱ 400 ሠዓት ድረስ ሜከሲኮ ፊሊፕስ ሕንጻ ቢሮ ቁጥር 19 ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5.     ጨረታው በዕለቱ ሰኔ 09 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 430 ሰዓት ላይ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ቢሮ ቁጥር 119 ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6.     ፋብሪካው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ስልክ ቁጥር: 0115-505607, 0115-505633

ሜከሲኮ አደባባይ ፊሊፕስ ሕንፃ

አዲስ አበባ

 

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ

 

Save Tender