Tender Detail

Tender Details


የአዋሽ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የጉምሩክ ህግን ተላልፈዉ የተያዙ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎችን በቃሊቲ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት 03/10/2018 እና 06/10/2018 በግልጽና በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


የጨረታ ስታወቂያ

 

የአዋሽ ጉምሩክ //ቤት የጉምሩ ህግን ተላልፈዉ የተያዙ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎችን በቃሊቲ ጉምሩ //ቤት 03/10/2018 እና 06/10/2018 በግልጽና በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በአዋሽ ጉምሩ //ቤት በአካል በመገኘት በመግዛት ወይም በአዋሽ ጉምሩክ //ቤት ስም በተከፈተ ቀጥታ አካውንት የማይመለስ 100 (መቶ) ብር በማስገባት የጨረታ ሰነድ ባሉበት ቦታ በቴሌግራም እንዲላካሎት በማድረግ ለጨረታ የቀረቡትን የእቃዎችን ዝርዝር ከጨረታ ሰነዱ በማየት እና በማረጋገጥ የሚከተሉትን ዝርዝር መስፈርቶች በሟሟላት በጨረታው መሳተፍ የሚቻል ሲሆን የእቃዎችን ሳምፕል ከቃሊቲ ጉምሩ //ቤት ከአዋሽ ጉምሩክ //ቤት እና በቴሌግራም ማየት የሚቻል መሆኑንና ወደ ቃሊቲ እንዲመጣሎት የምትፈልጉት የእቃ ናሙና ካለ የጨረታ ማስታወቂያ በወጣበት ቀን በስልክ ቁጥር 022-224-1402 በመደወል ወደ ቃሊቲ ጉምሩክ //ቤት እንዲመጣሎት ማድረግ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

የጨረታ መስፈርቶች፡-

1.     ለጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ላይ ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ ተጫራች በጨረታ በሚሸጡ ዕቃዎች ጋር በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ምዝገባ ሰርትፍኬት፣ የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለ መሆኑ ሊራንስ (Clearance) እና የተጨማሪ እሴት እንቅሰቃሴያቸዉን ለታ ማዕከሉ ያሳውቁበት በቅርብ ጊዜ የተሰጣቸዉ የምሰ ወረቀት እና የመለያ ቁጥሩን ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚችል

 

.

የጨረታ ቦታ

የጨረታው ዓይ

የጨረታው የቀረቡ ዕቃዎች

የዕቃዎች መመልከቻ ቀን በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ

የጨረታው የመዝጊያ እና የመክፈቻ ቀንና ሰዓት

1

ቃሊቲ ///ቤት

ግልጽ ጨረታና በሐራጅ

ጫማዎች አልባሳት፣ የመኪና መለዋወጫ፣ የሞባይል ቀፎና አክሰሰሪ ኤሌክትሮስ፣ ምግብ ነክ፣ የስፖርት ዕቃዎች የእጅ ሰዓት ስሞቲክስ፣ መነጽር ጠፍጣፋ ብረቶችና ፕላስቲኮች እና ሌሎች ላሜራ፣ የወዳደቁ ልዩ ልዩ ዕቃዎች

ለግልጽና ለሐራጅ ጨረታ 03/10/2018 እና 06/10/2018 እስከ ጠዋቱ 345 ሰዓት

ለግልጽ ጨረታ 03/10/2018 እና 06/10/2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ሲሆን የሐራጅ ጨረታ የመጀመሪያ ጊዜ 03/10/2018 06/10/2018 . 500 ሰዓት ይሆናል

 

2.     ተጫራቾች የጨረታዉን ሰነድ ትር በስራ ሰዓት እስከ ቀን 03/10/2018 እና 06/10/2018 . እስከ ከጠዋቱ 345 የእቃውን ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ አዋሽ ጉምሩክ //ቤት በአካል በመገኘት በመግዛት ወይም በአዋሽ ጉምሩ //ቤት ስም በተከፈተ ቀጥታ አካውንት የማይመለስ 100 (መቶ) ብር በማስገባት የጨረታ ሰነድ ባሉበት ቦታ በቴሌግራም እንዲላከሎት ማድረግ ይችላሉ፡፡

3.     ለግልጽ ጨረታ ለመሳተፍ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋሰትና (cpo) የሚወዳደሩበት እቃ ኮድ 5 በመቶ እንዲሁም ለሐራጅ ጨረታ ለሚወዳደሩበት እቃ ኮድ ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በባንከ አሰርተዉ በአዋሽ ጉምሩከ //ቤት ሰም ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

4.     ተጫራቾች በሚከተለ የጨረታ ቀናት (እሰኬጁል) መሰረት በቃሊቲ ///ቤት በመገኘት መጫረት ይችላሉ፡፡

5.     የጨረታፊ ፈቻ ቦታ፡- በቃሊቲ //ቤት የሚካሄድ ሲሆን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ወይም በታዛቢዎች ፊት ይከፈታል

6.     ለጨረታው አሸናፊ ተጫራቾች ለጨረታው ዋሰትና ያስያዙት (cpo) ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር የሚታሰብላቸው ሲሆን ለተሸናፊ ተጫራቾች ደግሞ የጨረታ ውጤት ከተለጠፈበት ቀን ምሮ 3 የሰራ ቀናት ውሰጥ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡

7.     ከአሸፊ ተጫራቾች ማሸነፋቸው በደብዳቤ ከተገለጸላቸው ቀን ጀምሮ 3 ቀናት ውሰጥ ያሸነፈበትን ገንዘብ ገቢ በማድረግ ዕቃውን በመረከብ ከመጋዝን ማውጣት ይኖርበታል፡፡

 

የአዋሽ ጉም //ቤት

Save Tender