Tender Detail

Tender Details

  • Company ኤድና ፋውንዴሽን የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት
  • Address በመቀሌ ሓድነት ክፍለ ከተማ ቀበሌ 18 ማምስፎርማምስ አጠገብ በሚገኝ ጽ/ቤታችን ፡ ትግራይ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0914741006
  • Website
  • Deadline20 Jun 2026, 4:00 PM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-06-20 16:00:00
  • Categories Accounting & Auditing

ድርጅታችን ኤድና ፋውንዴሽን ከታህሳስ 30/2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ፕሮጀክት እና የዋናው ቢሮ ሃሳብ እና ተያያዥ አፈፃፀሞች ማስመርመር ይፈልጋል፡፡


የኦዲት ስራ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ድርጅታችን ኤድና ፋውንዴሽን ከታህሳስ 30/2017 . እስከ ሰኔ 30/2018 . ፕሮጀክት እና የዋናው ቢሮ ሃሳብ እና ተያያዥ አፈፃፀሞች ማስመርመር ይፈልጋል፡፡

በመሆንም የሚከተሉትን የሚያማሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡

1.     በፌዴራል ደረጃ የተመዘገበ በሙያው ሂሳብ በመርመር ልምድ ያለው የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ቫት ተመዝጋቢ ለዘመኑ የታደሰ ፍቃድ ያለው

2.     የሚሰራበትን ዋጋና የሚያጠናቅቅበትን በመግለፅ በመቀሌ ሓድነት ክፍለ ከተማ ቀበሌ 18 ማምስፎርማምስ አጠገብ በሚገኝ /ቤታችን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ቀናቶች ውስጥ ሰንዶችን ማቅረብ ይቻላል።

ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።

ተጨማሪ ማብራያውን /ቤታችን ረስ በመምጣት መውሰድ ይቻላል፡፡

 

ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር 0914741006/0911670838

 

ኤድና ፋውንሽን የዘቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት

/ፋዘበድ/

 

Save Tender