Tender Detail

Tender Details

  • Company Berhanena selam printing enterprise (ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት)
  • Address ዋናው መስሪያ ቤት አራት ኪሎ አዲስ ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ፡ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ, Phone: 0111555230
  • Websitehttps://ethbspe.org/en_US/
  • Deadline07 Jul 2026, 2:00 PM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-07-07 14:30:00
  • Categories Land, House, Building And Warehouse Rent

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ አካባቢ የሚገኘውን የድርጅቱ ይዞታ (መርሃ ጥበብ ቅርንጫፍ መ/ቤት) ለንግድ አገልግሎቶች ማለትም ለካፌና ሬስቶራንት፣ ለሱቆች ወዘተ ስራዎች ሲጠቀሙ ለሚችሉ ድርጅቶች ባለበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድር ለማከራየት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር 017/18

 

ድርጅታችን ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ አካባቢ የሚገኘውን የድርጅቱ ይዞታ (መርሃ ጥበብ ቅርንጫፍ /ቤት) ለንግድ አገልግሎቶች ማለትም ለካፌና ሬስቶራንት፣ ለሱቆች ወዘተ ስራዎች ሲጠቀሙ ለሚችሉ ድርጅቶች ባለበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድር ለማከራየት ይፈልጋል፡፡ ለዚህም የአካባቢውን የኮሪደር ልማትና የውጪ ገፅታ በጠበቀ ሁኔታ እንዲሁም ከቅርስ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን የእድሳት ሂደቶች በመከተል በሚፈለገው መልኩ አስተካከሎ የተለያዩ የንግድ ስራዎችን መስራት ይቻላል፡፡ ስለሆነም ተጫራቾች ወቅታዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የገንዘብ ሚኒስቴር የዕቃ አቅራቢዎች ምዝገባ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት እና በጨረታ መሳተፍ የሚያስችል የታክስ ሊራንስ ያላቸው ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በድርጅቱ ዋና /ቤት (አራት ኪሎ) አዲሱ ህንፃ 1 ፎቅ በሚገኘው የዕለት ገንዘብ ተቀባይ የማይመስስ ብር 300.00 ከፍለው በመግዛት ፋይናንሺያል እና የቴኒካል የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ዋናውን እና ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማድረግ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት 6 ፎቅ ነባሩ ህንፃ በግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች ጨረታ ማስከበሪያ 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ብር በባንክ ፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) ማስያዝ አለባቸው::

ጨረታው 30/10/ ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ የቴኒካል መጫረቻ ሰነድ ብቻ ከሰዓት 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ነባሩ ህንፃ 6 ፎቅ በሚገኘው በገዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ይከፈታል፡፡ የፋይናንሽያል የመጫረቻ ሠነዶች የሚከፈቱት ቴክኒካል ተቀባይነት ላገኙት ብቻ ነው፡፡

ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ስልክ ቁጥር 011-1-55-52-30

ድረ ገፅ (www.ethbspe.org)

Berhanena selam printing enterprise,

አዲስ አበባ

 

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

Save Tender