Tender Detail

Tender Details

  • Company ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የአቃቂ ቤዚክ ሜታልስ ኢንዱስትሪ
  • Address ከአ/አ ወደ ዱከም መሄጃ መንገድ ላይ ከሚገኘው ገላን ከተማ ሳይደርስ ሸገር ከተማ አቃቂ የፍተሻ ጣቢያ (ኬላ) አጠገብ ከASTCO FOOD COMPLEX በቀኝ በኩል ሁለት መቶ ሜትር ገባ ብሎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 43 409 19
  • Website
  • Deadline08 Jul 2026, 2:00 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-07-08 14:15:00
  • Categories Electrical And Electromechanical , Steel, Metals And Aluminium

በኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የአቃቂ ቤዚክ ሜታልስ ኢንዱስትሪ የ Induction Furnace 3.3ton አስጠግኖ ወደ ስራ ለማስገባት በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የግዥ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡ አቤሜኢ/ሰቼማ/ግጨ/2018/05

 

በኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የአቃቂ ቤዚክ ሜታልስ ኢንዱስትሪ Induction Furnace 3.3ton አስጠግኖ ወደ ስራ ለማስገባት በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

1. በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የግብር መክፈያ ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥና በግብር ሰብሳቢ ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ ቅጂ፣ አግባብ ያለው በዘርፉ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ቅጂውን፣ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፍኬት እና የግብር መከፈያ መለያ ሰርተፍኬት ከመጫረቻ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለባቸው::

2. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300.00/ሦስት መቶ ብር/ በአቃቂ ቤዚክ ሜታልስ ኢንዱስትሪ ስም ሒሳብ ቁጥር 1000014630906 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ በማድረግ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ-አርብ ጠዋት 200-600 ሰዓት ከሰአት 700-1100 ሰዓት ኢንዱስትሪያችን ቅጥር ግቢ በመቅረብ ሰነዱን ከግዥ ከፍል መግዛት ይችላሉ፡፡

3. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 50,000.00 (ሀምሳ ሺህ ብር) CPO ወይም bank guarantee ወይም Cash ቢያንስ 88 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

4. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የስራ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ 15ኛው ቀን 8:00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚሁ እለት 8:15 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት i ወለል ግዥ ከፍል ቢሮ ቁጥር 22 ውስጥ ይከፈታል፡፡

5. ጨረታው ከሚከፈትበት ቀን ጀምሮ 60 ቀናት ፀንቶ ይቆያል፡፡

6. ኢንዱስትሪው ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

7. ቲከኒካልና ፋይናንሻል ለየብቻ ሆኖ በኢንቨሎፕ አሽጎ ዋናውና ኮፒውን ለየብቻ በማድረግ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባችሁ፡፡

ድራሻ፦ ከአ/አ ወደ ዱከም መሄጃ መንገድ ሳይ ከሚገኘው ሸገር ከተማ የፍተሻ ጣቢያ (ኬሳ) AMገብ ASTCO FOOD COMPLEX በቀኝ በኩል ሁስት መቶ ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል፡፡

ስተጨማሪ መረጃ:- ስልክ ቁጥር 0114340409/0114350608

 

በኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የአቃቂ ቤዚክ ሜታልስ ኢንዱስትሪ

Save Tender