Tender Detail

Tender Details


የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሴጅ በ2019 የበጀት ዓመት Fire Extinguisher /የእሳት ማጥፈያ ለእንደኛ ጊዜ ለማስሞላት በግልፅ ጨረታ ማወዳደር፥የኤሌክትሪክ እቃዎች ለአንደኛ ጊዜ ለመግዛት፥የውሃ/የቧንቧ እቃዎች ለእንደኛ ጊዜ ለመግዛበ ግልፅ ጨረታት አዉጥቶታል።


የጨረታማስታወቂያ


የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሴጅ 2019 የበጀት ዓመት:-

1.     Fire Extinguisher /የእሳት ማጥፈያ ለእንደኛ ጊዜ ለማስሞላት በግልፅ ጨረታ ማወዳደር

2.     የኤሌክትሪክ እቃዎች ለአንደኛ ጊዜ ለመግዛት

3.     የውሃ/የቧንቧ እቃዎች ለእንደኛ ጊዜ ለመግዛት

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላለችሁ።

ü 2018 . የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላችሁ እንዲሁም የዘመኑን የመንግሰት ግብር የከፈለ

ü ተጫራቶች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆን መረጃ ማቅረብ የሚችል።

ü በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት /ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ

ü ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦሪጅናል ለየ ብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው

ü ስርዝ ድልዝ ያለው : የማይታይ የጨረታ ሰነድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይት የለውም።

ü ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን ዋጋ 10% ማሲያዝ የሚችል

ü ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ከፍል ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ለእያንደንዱ ተራ ቁጥር 1 200/ሁለት መቶ ብር በመከፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው ተራ ቁጥር 2 እና 3 500 አምስት መቶ ብር/ በመከፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው፡፡

ü Fire Extinguisher/ የእሳት ማጥፈያ ጨረታው የሚከፈተው 02/1/2018 ከቀኑ 930 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

ü የኤሌክትሪክ እቃዎች ጨረታው የሚከፈተው 02/1/2018 ከቀኑ 830 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተግኙበት ይከፈታል፡፡

ü የውሃ/የቧንቧ እቃዎች ጨረታው የሚከፈተው 03/1/2018 ከቀኑ 830 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

ü ተጫራቶች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት፡

ü ጨረታው ማስከበሪያ"Fire Extinguisher/የእሳት ማጥፊያ 20,000 (ሃያ ሺህ ) ብር

 

የኤሌክትሪከ እቃዎችእና የውሃ/የቧንቧ እቃዎች" 50,000 (ሃምሳ ሺህ) CBE, CBO, እና Singe ባንክየተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት፡፡

/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በከፈልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪመረጃ በስልክ ቁጥር 0228123956 ደውለው መረዳት ይችላሉ

 

አዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ

Save Tender