ሕብረት ባንክ አ.ማ ይጠቀምባቸዉ የነበሩ ከዚህ በታች የተገለፁትን (አስራ አንድ)የተለያዩ ዓእነት ተሸከርካርዎች እና 2(ሁለት) ሞተረ ሳእክሎችን ባሉበት ሁሌታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 014/2018
ሕብረት ባንክ አ.ማ ይጠቀምባቸዉ የነበሩ ከዚህ በታች የተገለፁትን (አስራ አንድ)የተለያዩ ዓእነት ተሸከርካርዎች እና 2(ሁለት) ሞተረ ሳእክሎችን ባሉበት ሁሌታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተሽከርካርዉ ዓይነት |
የሠልዳ ቁጥር |
የሞተር ቁጥር |
የተሽከርካርዉ ሞደል |
የተሰራበትዘመን |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
|
1 |
Hyundai Grang i 10 |
3-A11180 |
G4LA-EM385950 |
I10 |
2014 |
2,300,000.00 |
|
2 |
Toyota Yaris |
3-64931 |
2NZ-5789053 |
NCP92L-BEMRKV |
2010 |
2,100,000.00 |
|
3 |
Automobile Nissan sunny |
3-95238 |
QGI3-392307 |
BDEALMFN16EHAD-B |
2011 |
1,400,000.00 |
|
4 |
Automobile Nissan sunny |
3-95239 |
QGI3-392304 |
BDEALMFN16EHAD-B |
2011 |
1,500,000.00 |
|
5 |
Automobile Nissan sunny |
3-78284 |
QGI3-392167 |
BDTALHFN16EHAD-B |
2011 |
1,500,000.00 |
|
6 |
Automobile Nissan sunny |
3-79720 |
QGI3-392306 |
BDEALHFN16EHAD-B |
2011 |
1,250,000.00 |
|
7 |
Automobile Nissan sunny |
3-799889 |
QGI3-392109 |
BDEALHFN16EHAD-B |
2011 |
1,450,000.00 |
|
8 |
Automobile Nissan sunny |
3-89252 |
QGI3-392161 |
BDEALHAN16EHAD-B |
2011 |
1,350,000.00 |
|
9 |
Automobile Nissan sunny |
3-82446 |
QGI3-392160 |
BDEALMFN16EHAD-B |
2011 |
1,500,000.00 |
|
10 |
Automobile Nissan sunny |
3-82445 |
QGI3-392158 |
BDEALMFN16EHAD-B |
2011 |
1,400,000.00 |
|
11 |
Automobile Nissan sunny |
3-75915 |
QGI3-391475 |
SUNNY SALOON |
2010 |
1,200,000.00 |
|
12 |
Suzuki Motor |
3-2366 |
3TS-123100 |
DT175 |
2014 |
110,000.00 |
|
13 |
Suzuki Motor |
3-2378 |
3TS-123652 |
DT175 |
2014 |
110,000.00 |
በመሆኑም
1. ንብረቶቹን ለማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሐምሌ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሜክሲኮ ሰንጋ ተራ አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት (ህብር ታወር ሕንጻ) ዘወትር ሰኞ፣ ረቡዕ እና አርብ ጥዋት 3፡30 እስh 5:30 እንዲሁም ከሰዓት 8፡00 እስከ 10፣00 ድረስ በአካል በመገኘት መጎብኘት ይችላሉ፡፡
2. ማንኛዉም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል መጫረት የሚፈልገውን ተሽከርካሪ የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4 ወይም 25% በሕብረት ባንክ አ.ማ (Hibret Bank S.C) ስም የተሰራ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) ከጨረታ ሰነድ ጋር በሰም በታሸ፣ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማስገባት ማቅረብ አለበት፡፡
3. ተጫራቾች ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር300 ሶስት መቶ/ በአካውንት ቁጥር IN0403007 አቅራቢያቸው በሚገኝ በማንኛውም የሕብረት ባንክ ቅርንጫፍ ገቢ በማድረግ የጨረታ ሰነዱን ከባንኩ ሀብር ታወር ህንጻ 4ኛ ፎቅ መግዛት ይችላሉ፡፡
4. ተጫራቶች የሚያቀርቡት ዋጋ 15% ተ.እ.ታን የሚያካትት ወይም የማያካትት ስለመሆኑ በግልጽ ማስፈር የሚጠበቅባቸው ሲሆን ይህን ሳይገልጹ ቢቀር ተጫራቾች በሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ዋጋ ላይ ባንኩ 15% ተእታን በመጨመር የሚያወዳደር ይሆናል::
5. ጨረታውን ላላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ሽያጩ ከፀደቀ በኋላ የሚመለስላቸው ሲሆን የጨረታው አሸናፊዎች ደግሞ ያስያዙት ገንዘብ ለሚገዙት ንብረት ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር ይታሰብላቸዋል፡፡
6. በጨረታው አሸናፊ የሚሆነው ተጫራች በባንኩ የጨረታ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ቀሪውን የሽያጩን ገንዘብ በ10 (አስር) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል የሚጠበቅበት ሲሆን ከፍያውን በተጠቀሰው ቀን ካልፈፀመ ለጨረታ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡
7. ተጫራቾች ንብረቶቹን የሚገዙበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ንብረት አስተዳደርዋና ከፍል ሕብር ታወር 4ኛ ፎቅ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሐምሌ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
8. ጨረታው ሐምሌ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 ሰዓት በዋናው መስሪያ ቤት 4ተኛ ፎቅ በሠራተኞች ካፍቴሪያ ውስጥ ተጫራቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል።
9. ባንኩ ንብረቶቹን በገዥው ስም ለማዘዋወር ለሚመለከታቸው መንግስታዊ አካላት ደብዳቤ ይጽፋል፡፡
10. የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዘ ለመንግስት የሚከፈሉ ከፍያች ማለትም ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎችና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ከፍያዎችን ገዥ (የጨረታው አሸናፊ) ይከፍላል፡፡
11. ባንኩ በማንኛውም ጊዜ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
12. ለበለጠ ማብራሪያ ሕብረት ባንከ ዋና መስሪያ ቤት በስልክ ቁጥር 011 562 10 24 ወይም 0114 16 97 57 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
ሕብረት ባንክ አ.ማ
