Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Press Agency (የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት)
  • Address አራት ኪሎ ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ፊት ለፊት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-1-56-98-69
  • Websitehttps://press.et/
  • Deadline18 Jul 2026, 10:00 AM
  • magazineAdiss zemen
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2026-07-18 10:30:00
  • Categories Cloth And Shoes

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በ2018 በጀት ዓመት የደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ የግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የብሔራዊ ግስጽ ጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር፡-ኢፕድ 026/2018


የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት 2018 በጀት ዓመት የደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ የግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም፡-ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በዉድድሩ መሳተፍ ይችላሉ፡፡

1.
በሥራ ዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት፣የግብርከፋይነት መለያ ቁጥር ምስክር ወረቀት፣የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት ምስክርወረቀት በጨረታ ለመሳተፍ የሚያገለግል ታከስ ከሊራንስና በመንግስት ግዥ በአቅራቢነት የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ፡፡

2.
ዕጩ ተወዳዳሪዎች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል ግዥዉን አስመልከቶ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አቅርቦት መምርያ በአካል በመምጣት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከሚወጣበት ቀን ጀምሮ 16 ተከታታይ ቀናት በመዉሰድ የሚወዳደሩበትን ዝርዝርዋጋ በመሙላት የጨረታ ሰነዱን 4 በታሸገ ኢንቨሎፕ ኦሪጅናሉንና ኮፒዎቻቸዉን ለየብቻ በማቅረብ ጉዳዩን አስመልከቶ በተዘጋጀዉ አንደኛ ፎቅ በሚገኘዉ አቅርቦት መምሪያ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለባቸዉ፡፡

3.
ዕጩ ተወዳዳሪዎች ለጨረታ ማስከበርያ የሚዉል ብር 50,000.00(ሃምሳ ሺህ ብር) በባንከ በተረጋገጠ ../ቢድቦንድ ማስያዝ አለባቸዉ፡፡ሆኖም ግን በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ አካላት ከአደራጃቸዉ አካል የሚሰጥ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባነይት ይኖረዋል

4.
ጨረታዉ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚዉል ሲሆን 16ኛዉ የሥራ ቀን የጨረታ ሳጥኑ ከረፋዱ 400 ሠዓት ታሽጎ በዕለቱ ከረፋዱ 430 ሰዓት በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አንደኛ ፎቅ በአቅርቦት መምርያ ይከፈታል፡፡ሆኖም ግን የመከፈቻ ቀኑ እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ ቀጣይባለዉ የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡

5.
/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

ኢሜይል፡-procurement@press.et

አድራሻ ፡ስራት ኪሱ ከብርሃንና ሰላም መተሚያ ድርጅት ፊትስፌት


የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት

Save Tender