የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የጨረታ ማራዘሚያ እና መክፈቻ ቀን አዉጥቷል።
የጨረታ ቁጥር DCE/SE/61/2026 ማራዘሚያ እና
መክፈቻ ቀን ስለመግለፅ
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለፌዴራል ማረሚያ ቤት ፕሮጀከት ግንባታ አገልግሎት የሚውሉ
የSupply and fix Kichine cabinate ግዥን አስመልከቶ በግልፅ ጨረታ ቁጥር DCE SF/61/2026 ጨረታ መውጣቱ እና የጨረታው መከፈቻ ቀን ሰኔ 17/2018 ዓ.ም 5፡30 ሰዓት መሆነ መገለፁ ይታወሳል፡፡ሆኖም ግን ጨረታው ላይ ማብራርያ ተጠይቆ ጨረታውን ማራዘም በማስፈለጉ የጨረታው መከፈቻ ቀን ሃምሌ 08/2018 ከጠዋቱ 04:15 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4፡30 የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን ፤ በዕለቱ ቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሎ የቀድሞ መኮድ ግቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መስሪያ ቤት የግዥ እና አቅርቦት አስተዳደር መምርያ በመቅረብ ጨረታውን መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
የቀጥታ ስልክ ቁጥር ቁጥር 0114-40-34-34/33
አዞሪያ 0114-42-22-70/71/72 www.dce-et.com/Email:-info@dce-et.com
ቃሊቲ ቶታል ዝቅ ብሱ የቀድሞ መኮድ ግቢ
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
