Tender Detail

Tender Details


ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አ.ማ ከዚህ በታች የተገለፁ የቢሮ መገልገያዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::


Ethio Life and General Insurance S.C

ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ .

 

የጨረታ ቁጥር ELiG/04/2026

 

ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አ. ከዚህ በታች የተገለፁ የቢሮ መገልገያዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋ::

 

ተ.ቁ

ሎት

አይነት

መለያ

1

ሎት 1

የቢሮ ዕቃዎች

የሀላፊ ወንበርየፀሀፊ ወንበር፤ ጠረጴዛ……ወዘተ

2

ሎት 2

የፅህፈት ማሽኖች

ኮምፒውተር፣ ፕሪንተርላፕቶፕ

3

ሎት 3

የህትመት ውጤቶችና ጥራዞች

መመሪያዎች፣ ፖሊሲዎ፣ ወረቀቶችና ጥራዞች

4

ሎት 4

የፅህፈት መገልገያዎች

ፓንቸር፣ እስቴፕላርካኪ ወረቀቶችወዘተ

 

በጨረታው ለመሳተፍ፡-

1.     ተጫራቾች ከላይ ከተገለፁት እቃዎች ዝርዝር ውስጥ በሁሉም ወይም በተናጠል መወዳደር ይችላሉ::

2.     ተጫራቾች በመስኩ ሕጋዊ የንግድ ምዝገባ ስርተፊኬት፤ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን የግብር ግዴታቸውን የተወጡ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::

3.     ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ለሚወዳደሩበት ለእያንዳንዱ ሎት የብር 20,000.00 (ሃ ሺህ ብር) በኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አ. ስም በሲፒኦ ከዋጋ ማቅረቢያው ሰነድ ጋር አብረው ማስያዝ ይኖርባቸዋል::

4.     ተጫራቾች ዘወትር በስራ ሰዓት መስቀል ፍላወር በሚገኘው የኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አ. ዋና መስሪያ ቤት ሆም ኦፍ ሚሊዮንስ" ህንፃ 5 ፎቅ ላይ በመቅረብ ስለጨረታው የሚገልፀውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል መው ይችላሉ::

5.     ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ ሐምሌ 22 ቀን 2018 . ከቀኑ 400 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል::

6.     ጨረታው በዚሁ ሐምሌ 22 ቀን 2018 . ከቀኑ 430 ሰዓት ላይ በኩባንያው የስልጠና አዳርሽ 8 ፎቅ ላይ ይከፈታል::

7.     ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-4702077/0115570606 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ

8.     ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

 

አድራሻ፡- ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ . ዋና /ቤት

መስቀል ፍላወር ሆምስ ኦፍ ሚሊዮንስ ሕንፃ 8 ፎቅ

ስልክ 011-4702077/0115570606

Save Tender