የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት ፈርኒቸር ማለትም ለአዳራሽ ደረጃ የጠበቀ ወንበር/Imported high qualty aluminum Sheraton Chair ለመግዛት በግልጽ ጨረታ በማወዳደር ፈቃድ ካለው አቅራቢዎች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡
ጨረታ ማስታወቂያ
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት ፈርኒቸር ማለትም ለአዳራሽ ደረጃ የጠበቀ ወንበር/Imported high qualty aluminum Sheraton Chair ለመግዛት በግልጽ ጨረታ በማወዳደር ፈቃድ ካለው አቅራቢዎች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡
በዚህ መሠረት ብዛት 200 ሲሆን፣
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አቅራቢዎች መወዳደር ይችላሉ፡-
1. በሥራ መስኩ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ
2. የንግድ ምዝገባ ምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
3. ተጨማሪ እሴት ታከስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ '
4. የእቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፣
5. የታከስ ከሊራንስ ማቅረብ አለበት፡፡
6. የጨረታ ሰነዱን ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይ/ኢኮ/ልማት መምሪያ ቢሮ (አዲሱ ከተማ አስተዳደርህንፃ) አራተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 54 (ሃምሳ አራት) በመቅረብ ይህ ጨሪታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 /አሥር/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቀርባችሁ ሰነድ ብር 200(ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ወስዶ ዋጋ ሞልቶ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 30,000 ( ሰላሳ ሺህ ብር ) በባንክ የተረጋገጠ (የተመሰከረ) ሲፒኦ (CPO ) ወይም ቢድ ቦንድ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለበት ::
8. ጨረታ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቨሎፕ አንድ ኦሪጂናል እና ሁለት ኮፒ ፋይናንሻል በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 አሥር ተከታታይ ቀናት በፋይ/ኢኮ/ልማ/ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 54 (ግዢ ኬዝ ቲም ) ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
9. ጨረታው በ1ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻ በተገኙበትም ሆነ ባልተገኙበት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በቢሮ ቁጥር 54 ይከፈታል። ይህ ቀን በበዓላት ቅዳሜ ወይም እሁድ ከሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን በተመሣሣይ ሠዓት የሚታሸግና የሚከፈትበት ቀን ይሆናል፡፡ የበዓል ቀን ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ጨረታው ይከፈታል ።
10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ስልክ ቁጥር 046-212-13-34
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮ/ል/መምሪያ(ሀዋሳ)
