የቤ/ጉ/ክ/መ/ግብርና ቢሮ በ2019 በጀት ዓመት በተዘዋዋሪ ፈንድ የእንስሳት መድኃኒት ግዥ ለመፈፀም የዘመኑን ግብር የከፈሉ፤ ለ2018/19 ዓ.ም በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ፤ ለ2018/19 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ምዝገባ ምስከር ወረቀት በሀገር ውስጥ ገቢዎች የጨረታ ተሳታፊነት የድጋፍ ደብዳቤ ያለውን፣ የታደሰ የአቅራቢነት ሰርተፊኬት ያላቸውን ተወዳዳሪዎች በሀገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለ
የጨረታ ማስታወቂያ
የቤ/ጉ/ክ/መ/ግብርና ቢሮ በ2019 በጀት ዓመት በተዘዋዋሪ ፈንድ የእንስሳት መድኃኒት ግዥ ለመፈፀም የዘመኑን ግብር የከፈሉ፤ ለ2018/19 ዓ.ም በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ፤ ለ2018/19 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ምዝገባ ምስከር ወረቀት በሀገር ውስጥ ገቢዎች የጨረታ ተሳታፊነት የድጋፍ ደብዳቤ ያለውን፣ የታደሰ የአቅራቢነት ሰርተፊኬት ያላቸውን ተወዳዳሪዎች በሀገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
1. ዝርዝር ጨረታውን የያዘ ሠነድ የማይመለስ ብር 1,000/አንድ ሺህ ብር/በመከፈል አሶሳ በቤ/ጉ/ከ/መ/ግብርና ቢሮ በግዥ/ንብ/አስ/ዳይሬከቶሬት በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
2. የጨረታ ማስከበሪያ 2% በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
3. አሸናፊ ድርጅት የውል ስምምነት ሲፈርም ለውል ማስከበሪያ ካሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 10% ያስይዛል፡፡
4. በጨረታው ያልተመረጡ ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበረያ የጨረታ አሸናፊ እንደታወቀ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
5. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለጨረታው በተዘጋጀው ሣጥን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት የጨረታ ሠነዱን በመግዛት እስከ 16ተኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
6. ጨረታው የሚዘጋበት ቀን በ16ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ሆኖ ነገር ግን ቅዳሜ፤ እሁድ እና የሕዝብ በዓል ቀን ላይ ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይዘጋል፡፡
7. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በ16ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አሶሳ በሚገኘው በቤ/ጉ/ክ/መ/ግብርና ቢሮ በግዥ/ንብ/አስ/ዳይሬከቶሬት ይሆናል፡፡
8. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበስጠ መረጃ፡- 0577752144 አሶሳ ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ግብርና ቢሮ
