Tender Detail

Tender Details

  • Company በሐ/ህ/ብ/ክ/መንግስት የቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ
  • Address ኢትዮጵያ, Phone: 025-8670680
  • Website
  • Deadline22 Aug 2026, 3:30 PM
  • magazine
  • Bid Document Price5,000 (አምስት ሺህ)
  • opening dateጨረታው አየር ላይ ለተከታታይ ---- ቀን ቆይቶ በ 22 ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  • Categories Health Care, Medical Industry , Building Construction , Health Related Services

የሀረሪ ህዝብ ክልል መንግስት የቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስተራክሽን ኤጀንሲ የተለያዩ የግንባታ ስራዎችን በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ስራ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

 

የሀረሪ ህዝብ ክልል መንግስት የቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስተራክሽን ኤጀንሲ የተለያዩ የግንባታ ስራዎችን በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ስራ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።

.

 

የጨረታ መለያ ቁጥር

 

የፕሮጀክት 

ባለቤት

 

የፕሮጀክት 

ዓይነት

 

ለፕሮጀክቱ የሚጠይቀው ደረጃ

 

የጨረታ ማሰከበሪያ መጠን

 

1

 

HHDGCA/W/01/19 የተሻሻለው

 

አባድር ወረዳ

 መስተዳደር /ቤት

 

አባድር ወረዳ 

መስተዳድር 1B+G+1 ግንባታ ፕሮጀክት

 

BC-5/GC-5 & ABOVE

 

800,000.00

 

2

 

HHDGCA/W/02/19

 

ኤረር ወረዳ 

መስተዳደር ቤት

 

የኤረር ወረዳ 

ፖሊስ ጣቢያ ግንባታ

 

BC-4/GC-4 & ABOVE

 

500,000.00

 

3

 

HHDGCA/W/03/19

 

ጠቅላይ /ቤት

 

የመጀመሪያ

 ደረጃ ፍርድ ቤት ህንፃ ግንባታ

 

BC-3/GC-3 & ABOVE

 

1,500,000.00

 

4

 

HHDGCA/W/04/19

 

የአካባቢ ጥበቃና

 የወንዝ ዳር ልማት ግንባታ ፕሮጀክት

 

የሐረር ከተማ 

ማዘጋጃ ቤት

 

BC-3/GC-3 & ABOVE

 

1,500,000.00

 

5

 

HHDGCA/W/05/19

 

የጁገል ሆስፒታል እድሳት

 

ጤና ቢሮ

 

BC-5/GC-5 & ABOVE

 

200,000.00

 

 

1.     ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዶቻቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ኦርጅናልና በጨረታ ሰነዱ የተጠየቀውን ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

2.     የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በሠንጠረዡ በተገለፀው መጠን ሆኖ በሲፒኦ፤ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ የጨረታ የጨረታ ቁጥሩ እና የፕሮጀከቱን ስም የሚገልጽ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤ (የጨረታ ቁጥርና የፕሮጀክቱ ስም ያልተገለጸበት ዋስትና ተቀባይነት የለውም።

3.     ማንኛውም ተወዳዳሪ ተጫራች በዘመኑ የታደሰ ፍቃድ ከሚመለከተው አካል ለደረጃው የተሰጠውን ብቃት ማረጋገጫ የግብር፣ ከፋይ ሰርተፊኬት፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት  የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርበታል።

4.     ማንኛውም ተወዳዳሪ ተጫራች በክልሉ ግዥ መመሪያ መሰረት በዚህ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ በክልሉ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ወይም ከሕጋዊ አካል የተሰጠ አቅራቢነት ፍቃድ ማቅረብ ይኖርበታል።

5.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የማይመለስ 5,000 (አምስት ሺህብር በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ።

6.     ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዱን ለዚህ አገልግሎት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጠቅላላ ዋጋቸውን በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎፕ ኦሪጅናል እና ኮፒውን በመለያየትና ለብቻ በማሸግ እንዲሁም የቴክኒካል መወዳደሪያ ሰነዱን ለብቻ በማሸግ እና ፋይናንስ እና ቴክኒካል ሰነዶችን ሁለቱንም እንደገና በአንድ ፖስታ በማሸግ የተጫራቹን ስም እና አድራሻ በመጻፍ የቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ቢሮ ቁጥር 15 ማስገባት አለባቸው።

7.     ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣ 22ተኛ ቀን ጠዋት 330 ላይ ተዘግቶ በዛው ዕለት 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካዮቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

8.     ኤጀንሲው የተሸለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊልም የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፤የሐ//መንግስት የቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ

ስልክ ቁጥር፡- 025-666-2969 ይደውሉ።

 

የሐ//መንግስት የቤቶች ልማት እና የመንግስት ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ

✨ messages.ai_summary
- Open tender by the Harari People's Regional State Housing Development and Government Construction Agency for various construction works, posted 7 August 2026. - Projects: Abadir Woreda 1B+G+1 office building, Erer Woreda police station, first instance court building, riverbank development building, and Jugel Hospital renovation; contractor grades required range from BC-3/GC-3 to BC-5/GC-5 and above. - Bid document price is a non-refundable 5,000 ETB; bid bonds vary by lot (listed between 200,000 and 1,500,000 ETB) and must be paid via CPO or bank-guaranteed check stating the tender number and project name. - Bids close at 3:30 PM on the 22nd day from this announcement and are opened at 4:00 PM the same day. - Bidders must submit sealed original and copy envelopes with a renewed license, grade certificate, tax clearance, VAT registration, business registration, and supplier license.
Save Tender