Tender Detail

Tender Details


ንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስትቲዩሽን አ.ማ ቀጥለው የተዘረዘሩትን ለብድር አመላለስ በዋስትና የያዛቸውን ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


የሐራጅ ማስታወቂያ፤ ቁጥር፡ 004/2018

ንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስትቲዩሽን አ.ማ ቀጥለው የተዘረዘሩትን ለብድር አመላለስ በዋስትና የያዛቸውን ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

መኖሪያ ቤት/ቶች/
 

..

 

የተበዳሪ ስም

የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪ ቅርንጫፍ ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት የጨረታ መነሻ ዋጋ (በብር) ጨረታው የሚከናወንበት ጨረታው የወጣው
ለጨረታ የቀረበው ንብረት ከተማ//ከተማ/ ቀበሌ ወረዳ/ የቤት ቁጥር የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት ቀን ሰዓት
1. ታደሉ መቲ እና ጓደኞቻቸው ዶሮ እርባታ ስ/ህ/ሽ/ማህበር አቶ ነጋሽ ቱፋ ሁንዴ ዓብይ ቅርንጫፍ መኖሪያ ቤት ሸገር ከተማ፣ ጣፎ ክ/ከተማ፣ ለገዳዲ ወረዳ፣ የቤት ቁ. አዲስ   ልዩ ስሙ ሲሲዲ ጀርባ (ቪላ ቤት) OR00004094415009 169.71 ካ.ሜ 8,500,000

 

 

 

 

መስከረም 14 ቀን 2019 ዓ.ም 4፡00- 5፡00 ለሶስተኛ ጊዜ
2. ወሰን እና ጓደኞቻቸው ዶሮ እርባታ ስ/ህ/ሽ/ማህበር
3. ሴና ደራርቱ እና ጓደኞቻቸው ዶሮ እርባታ ስ/ህ/ሽ/ማህበር
4. አቶ ሚኪያስ አበራ ምህረቴ እነ ለታ ረዳ አድሃኖም ዓብይ ቅርንጫፍ መኖሪያ ቤት አዲስ አበባ ከተማ፣ ለሚ ኩራ ክ/ከተማ፣ወረዳ 06፣ የቤት ቁ. B871/10 AA0000611026138710010 62.63 ካ.ሜ 2,500,000 መስከረም 14 ቀን 2019 ዓ.ም 5፡00- 6፡00 ለሁለተኛ ጊዜ
5. አለኑቢያ ፎሪየን ኢምፕሎይመንት ኤጀንት አቶ አንዶም ብርሃነ አምባዬ ፕሪሚየም

ቅርንጫፍ

መኖሪያ ቤት አዲስ አበባ ከተማ፣ አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ፣ወረዳ 13፣ የቤት ቁ. አዲስ AK11214595694651551 78 ካ.ሜ 12,100,000 መስከረም 15 ቀን 2019 ዓ.ም 4፡00- 5፡00 ለሶስተኛ ጊዜ
6. ካሌብ ላሚ ገ/ፃዲቅ ካሌብ ላሚ ገ/ፃዲቅ ዓብይ ቅርንጫፍ መኖሪያ ቤት አዲስ አበባ ከተማ፣ ኮ/ቀራንዮ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 14፣ የቤት ቁ. AD11515111117863323 178.6 ካ.ሜ 12,200,000 መስከረም 15 ቀን 2019 ዓ.ም 5፡00- 6፡00 ለመጀመሪያ ጊዜ
አዜብ ለሜ ስፍር

የጨረታው ደንቦች፤

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪል የጨረታውን መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን በባንክ የተረጋገጠ ክፍያ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል፡፡ በጨረታ የተሸነፈ ተጫራች ያስያዘው ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስለታል፡፡
  2. አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ የጨረታ አሸናፊነቱ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት / ተከታታይ ቀናት ውስጥ ክፍያውን ሙሉ በሙሉ በመክፈል ማጠናቀቅ ይኖርበታል፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ግን ለጨረታው ያስያዘው ገንዘብ ለተቋማችን ገቢ ሆኖ በቀጣይ በሚወጣ ሐራጅ ለሚኖር የዋጋ ልዩነት ተጠያቂ ይሆናል፡፡
  3. በሕግ ገዥው ለመንግስት እንዲከፍላቸው የተደነገጉ ማናቸውንም ክፍያዎችን (ማንኛውም ዓይነት ግብር፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያ… ወዘተ) ገዥ የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡
  4. ተቋማችን አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው እና ሁሉም የብድር ቅድመ ሁኔታዎች ከተሟሉለት ለሚገዙ ተጫራቾች መጠኑ በሚደረግ ውይይት የሚወሰን ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡
  5. ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በጽሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው፡፡
  6. ማንኛውም ንብረቱን ለመግዛት የሚፈልግ ሰው ከጨረታው በፊት በማናቸውም ቀን በስራ ሰዓት በመደወል ንብረቱን ለመጎብኘት ቀጠሮ መያዝ ይችላል፡፡
  7. ተቋማችን ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  8. ጨረታው የሚካሄደው ንስር ማይክሮፋይናንስ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ሲሆን፤ ቦታውም ከቦሌ ሩዋንዳ ድልድይ ፊት ለፊት ወደ አትላስ አቅጣጫ እንደተሻገሩ በሚገኘው ንስር ህንጻ ላይ ነው፡፡
  9. ንብረቱን ለመጎብኘት ወይም ማናቸውንም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ለሕግና ብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ስልክ ቁጥር ቁጥር 0115622371 መደወል

ይችላሉ::

ንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስትቲዩሽን አ.ማ !!!

 

Save Tender