Tender Detail

Tender Details

  • Company የየካ/ክ/ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት የመንግስት ግዥ ቡድን
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-8-67-81-75
  • Website
  • Deadline03 Sep 2026, 10:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price200 (ሁለት መቶ ብር) የማይመለስ
  • opening dateበዚሁ ቀን በ4፡30 ሰዓት
  • Categories Maintenance And Repair , Printing And Publishing , Decor Work

የካ/ከ/ከ/ዋ/ስ/አስ/ጽ/ቤት የመንግስት ግዥ አስተዳደር ቡድን የ2019 በጀት ዓመት 1ኛ ዙር አገልግሎት ግዥ


የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የካ/ከ/ከ/ዋ/ስ/አስ/ጽ/ቤት የመንግስት ግዥ አስተዳደር ቡድን የ2019 በጀት ዓመት 1ኛ ዙር አገልግሎት ግዥ

  1. ሎት 1 የአዳራሽ ዲኮር እና የሸራ ድንኳን ኪራይ አገልግሎት ግዥ (CPO -20.000)
  2. ሎት 2 የወንበርና የጠረጴዛ ጥገና አገልግሎት ግዥ (CPO -5,000)
  3. ሎት 3 የህትመት ውጤቶች የገልግሎት ግዥ (CPO -20.000)
  4. ሎት 4 አይሱዙ የጭነት መኪና 35 ኩንታል የሚጭን ኪራይ አገልግሎት ግዥ ከ/ሃገር (CPO=20,000)
  5. ሎት 5 1ኛ ደረጃ አገር አቋራጭ አውቶቢስ 65 ሰው የሚይዝ ኪራይ አግልግሎት ግዥ h/YIC (CPO -20,000)
  6. ሎት 6 1ኛ ደረጃ አገር አቋራጭ አውቶቢስ 65 ሰው የሚይዝ ኪራይ አገልግሎት ግዥ አ/አ ውስጥ በሁሉም ከ/ከተማ ውስጥ አገልግሎት የሚሰጥ (CPO -20,000)
  7. ሎት 7 አይሱዙ የጭነት መኪና 35 ኩንታል የሚጭን ኪራይ አገልግሎት ግዥ አ/አ ውስጥ በሁሉም ከ/ከተማ ውስጥ (CPO 20,000)
  8. ሎት 8 የውሃ፣ ቆሎ እና የተለያዩ መስተንግዶዎች አገልግሎት ግዥ (CPO 10.000)
  9. ሎት 9 የኮምፒውተር፣ የፐሪንተር፣ ፎቶኮፒ ማሽንና ተዛማጅ እቃዎች ጥገና መለዋወጫ አገልግሎት ግዥ (CPO -10,000)
  10. ሎት 10 የአቃቤ ህጎች የፕሮቶኮል ልብስ ግዥ (CPO -50,000)
  11. ሎት 11 የደንብ ልብስ (CPO 10,000)
  12. ሎት 12 የጽዳት እቃዎች ግዥ (CPO -5,000)
  13. ሎት 13 የእንስሳት መድሃኒት ግዥ (CPO -20,000)
  14. ሎት 14 አሉሚኒየም ድንኳን ኪራይ አገልግሎት ግዥ (CPO =20,000)

ስለዚህ በጨረታ ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ህጋዊ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች በማሟላት እንድትጫረቱ ተጋብዘዋል፡፡

  1. የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት፡፡
  5. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ተጫራቾች ናሙና እንዲቀርብ የተጠየቁባቸውን እቃዎች መጫረቻ ሰነዳቸውን ሲያስገቡ አብረው የተጠየቀውን ወይም የሚወዳደሩበትን ናሙና ማስገባት ግዴታ ነው፡፡
  7. የዘመኑ ግብር ስለመከፈላቸው ከሚመለከተው የገቢ ግብር ባለስልጣን ክሊራንስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከሪያ ሲፒኦ ከላይ በተገለፀው መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ የየካ ከፍለ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ስም የተዘጋጀ በባንክ ከተረጋገጠ ሲፒኦ አርጅናል ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. የጨረታ ሰነዱን ሲገዙ የማይመለስ ለእያንዳንዱ ሎት 200 (ሁለት መቶ ብር) በመከፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
  10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በሚገባ በመሙላት ማስታወቂያው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ኦርጅናል እና ኮፒ መሆኑን በመግለፅ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  11. የጨረታ ሳጥኑ በ11ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ እለት ከቀኑ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙ በመንግስት ግዥ አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 9 ውስጥ ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ስርዝ ድልዝ የሌለበት እና ቫትን ያካተተ መሆኑን አለመሆኑን ካልተገለፀ የቀረበው ዋጋ ቫት እንደተካተተ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
  12. ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ያላሟላ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
  13. ተጫራቾች ጨረታውን ሲያሸንፉ የውል ማስከበሪያ CPO 10% ማስያዝ አለባቸው፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡- ሎት 13 የእንስሳት መድሃኒት ቫት ማቅረብ አይገደዱም፡፡

የየካ ክ/ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት የመንግስት ግዥ አስተዳደር ቡድን

ስልክ ቁጥር:- 011-8-67-81-75

የካ/ክ/ከ/ዋ/ስ/አስ/ጽ/ቤት የመንግስት ግዥ አስተዳደር ቡድን

✨ messages.ai_summary
Open tender for 14 service procurement lots, including hall decor, tent rental, furniture repair, printing, truck/bus rental, hospitality, IT equipment repair, uniforms, cleaning supplies, animal medicine, and more. Bidders must hold valid trade licenses, tax registration, and required certifications.
Save Tender