ድርጅታችን መሳለሚያ አካባቢ ነጋዴዎች አንድነት አክሲዮን ማህበር የንግድ ማዕከል ህንፃ ገንብቶ የንግድ ቤቶችን እና ፓርኪንግ በማከራየት የንግድ ስራውን የሚሰራ ድርጅት ነው፡፡
የኦዲት/የሂሳብ/ ምርመራ ጨረታ
ድርጅታችን መሳለሚያ አካባቢ ነጋዴዎች አንድነት አክሲዮን ማህበር የንግድ ማዕከል ህንፃ ገንብቶ የንግድ ቤቶችን እና ፓርኪንግ በማከራየት የንግድ ስራውን የሚሰራ ድርጅት ነው፡፡
የሂሳብ ምርመራ ዓይነት፡-
- የ2018 ዓ.ም የገቢ እና የወጪ ሂሳቦችን በዝርዝር እና በተሟላ የኦዲት ምርመራ እንዲከናወንለት ነው፡፡ ይኸውም ፋይናንሻል ሪፖርት ኦዲት እንዳልሆነ እያሳወቅን ምርመራ የሚካሄድባቸው፡-
- የሰነድ እና ዶክመንት ማሟላትና ማረጋገጥ፤
- በገቢ እና ወጪ ሂሳብ ክንዋኔው ያሉት የሂሳብ ጉድለት፣ ጥፋት፣ ስህተቶች፣ ግድፈቶች እና የሕግና መመሪያ መሰራቱን ማረጋገጥ፤
- የገቢ እና የወጪ ማከናወኛ ሰነድ መሟላትን ማረጋገጥ፤
- በኦዲቱ ወቅት ከኦዲቱ ጋር በተያያዘ ማንኛውም ፋፈል እና ዶክመንቶች ለሂሳብ ምርመራው ካስፈለገ አስቀርቦ እንዲመረመር ማድረግ፤
- ኦዲቱ ነፃ እና ገለልተኛ ሊሆን ይገባል፤
- የስራ አመራሩ ለኦዲት ስራው ነፃ እና ገለልተኛ ሆኖ ተገቢውን ድጋፍ እና እገዛ ያደርጋል፤
- የመጀመሪያ ድራፍት ሪፖርት ለማኔጅመንት ቀርቦ በኦዲት ባለሙያው አስተያየት ይሰጣል፤
- የካፒታል ሂሳብ ኦዲት የአ/ማህበሩ አባላት መዋጮ እና ከዚህ ጋር የተያያዙትን ፋይል እና ሰነድ መመርመር የካፒታሎቹን ትክክለኛ መጠን ማረጋገጫ መስጠት
የጨረታ መወዳደሪያ መስፈርት፡-
- የታደሰ ንግድ ፈቃድ
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት
- የሙያ ብቃት ማረጋገጫ
- የስራ ልምድ እና የባለሙያ ፕሮፋል
- ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ፕሮፖዛል
- የኦዲት መጠናቀቂያ ጊዜ ለተራ.ቁ 1 ኦዲት እስከ 20 ቀናት ለተራ ቁጥር 2 ኦዲት የሚጠይቀው ጊዜ ታይቶ በሚቀርበው በጋራ የሚወሰን
- በኦዲት የሚቀርበው መወዳደሪያ ዋጋ ለካፒታል ኦዲት እና ለተራ.ቁ 1 የ2018 ኦዲት ለየብቻ ተገልፆ ተጠቅሶ የሚቀርብ ነው፤
- አ/ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ከወሰደ በጨረታው አይገደድም፤
የማቅረቢያ ጊዜ፡-
- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ማቅረብ ይቻላል፡፡
ለጽ/ቤታችን የጨረታ ሰነድ በግንባር ለምታቀርቡ
አድራሻ፡- ከአውቶቢስ ተራ አለፍ ብሎ መሳለሚያ ከእሳት አደጋ መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ዝቅ ብሎ አማኑኤል ፀጋ ህንፃ በስተጀርባ ባለው የማህበሩ ህንፃ (ሆናልያት ሞል) 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 402
ማሳሰቢያ
- ማንኛውም መረጃ በስልክ ቁጥር 0911-47-00-14/0999-14-88-48 መጠየቅ እና መረዳትይችላሉ፡፡
- በቴሌግራም ለመላክ በ0999-14-88-48
