ዘ ሀንገር ፕሮጀክት ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ ድርጅቱ ለሚሰራዉ የህብረተሰብ አቀፍ ፕሮጀክቶች ግብዓት የሚሆን የተለያዩ የአትክልት ዘሮችን የሚያቀርቡ አቅራቢዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
The Hunger Project Ethiopia is seeking bids for the purchase of 5 motorcycles for community-based projects.
ዘ ሀንገር ፕሮጀክት ኢትዮጵያ ትርፋማ ያልሆነ በሲቪል ማህበር ድርጅት ኤጀንሲ እ.ኤ.አ. 2004 ተመዝግቦ በኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢዎች ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ እያደረገ ያለ የውጭ ድርጅት ነው። በአሁኑ ጊዜ ድርጅቱ አዲስ በተከራየው ህንፃ ላይ የተለያዩ ቢሮዎችን በአሉሚኒየም እና ጂፕሰም አከፋፍሎ ለመስራት በዘርፉ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውን ተቋራጮች አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ ስአትክልት ዘር ግዥ ያዘ ሀንገር ፕሮጀከት ኢትዮጵያ