በአብክመ በምስራቅ ጎጃም ዞን የባሶ ሊበን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ለ2018 በጀት አመት ለሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል፡- ሎት-1 የጽህፈት መሳሪያ፣ ሎት- 2 ኮምፒዩተር ተዛማች፣ ሎት- 3 የኮንስትራክሽን እቃዎች፣ ሎት-4 አሸዋ፣ ሎት-5 ሲሚንቶ፣ ሎት-6 የውጭ ፈርኒቸር፣ ሎት የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር፣ ሎት -8 የመኪና ጎማ፣ ሎት-9 የመኪና እቃ፣ ሎት-10 ይፈልጋል።
በአብክመ በምስራቅ ጎጃም ዞን የባሶ ሊበን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ለባሶ ሊበን ወረዳ እንስሳት ሃብት ልማት ተጠሪ ጽ/ቤት የእንስሳት መድሃኒት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአብክመ በምስራቅ ጎጃም ዞን የባሶ ሊበን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ለባሶ ሊበን ወረዳ እንስሳት ሃብት ልማት ተጠሪ ጽ/ቤት በተዘዋዋሪ ፈንድ በጀት የእንስሳት መድሀኒት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል