ድርጅታችን አያት አክሲዮን ማህበር ለካሣንችስ ፒፒፒ ፕሮጀክት ለባህርዛፍ አጠና ባለ 6፣8፣10 እና 12 በራሱ ትራንስፖርትን አካቶ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡
ድርጅታችን አያት አክሲዮን ማህበር የግንባታ ስራ በሚያከናውንባቸው ሳይቶች (አያት ዞን-2፣ አያት ዞን-3፣ ሃና ማርያም፣ አያት ዞን-8 እና ካዛንቺስ) የጥበቃ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ የጥበቃ አገልግሎት ለመግዛት ይፈልጋል።
Ayat Share Company having its legal address at Kirkos sub-city, Wereda 07, House No.23/502. Addis Ababa Ethiopia invites all interested bidders in local competitive bidding who are competent for the Supply.