በአማራ ክልል እንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ቢሮ የመገልገያ ቁሳቁሶችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
በአማራ ክልል እንስሳትና ዓሳ ሃብት ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት በሪስቶር ፕሮጀከት በጀት ህጋዊ ከሆኑ አቅራቢዎች በአገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ የአንሰሳት ጤና ግብዓቶችን እና የድርቆሽ ማሰሪያ ቤለር ገመድ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአማራ ክልል እንስሳትና ዓሳ ሃብት ቢሮ በ2017 ዓ.ም በሪስቶር ፕሮጀክት በጀት ህጋዊ ከሆኑ አቅራቢዎች በሃገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ የተለያዩ ለወጭ ጥገኛ መከላከልና ቁጥጥር አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶች እና የውጭ ጥገኛ መድሃኒት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአማራ ክልል እንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተለገጸውን ለፈሳሽ ናይትኖጅን ማሽን የሚያገለግል የሒሊየም ጋዝ እና ለአባላዘር ምርት ለማምረት የሚያገለግሉ ግብዓቶችን /የአባላዘር ኬሚካሎች/ ህጋዊ ከሆኑ ጋዝ እና ለአባላዘር ምርት ለማምረት የሚያገለግሉ ግብዓቶችን /የአባላዘር ኬሚካሎች/ ህጋዊ ከሆኑ አቅራቢዎች በአገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።