የባሌ ዞን ማረሚያ ቤት በማረሚያ ቤቱ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች አገልግሎት የሚውሉ ከሀምሌ 01 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2019 ዓ.ም ድረስ የሚቀርብ የምግብ እህሎች፣ ማጣፈጫ ቅመማ ቅመሞች እና የማገዶ እንጨት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የባሌ ዞን ማረሚያ ቤት በማረሚያ ቤቱ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች አገልግሎት የሚውሉ ከሀምሌ 01 ቀን 2017 ዓ/ም እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ የሚቀርብ የምግብ እህሎች ማጣፈጫ ቅመማ ቅመሞች እና ድፍን የማገዶ እንጨት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የባሌ ዞን ማረሚያ ቤት ጽ/ቤት በማረሚያ ቤቱ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች አገልግሎት የሚውሉ ከጥር 1 ቀን 2017 ዓ/ም እስከ ሰኔ 30 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ የሚቀርብ የምግብ እህሎች፣ ማጣፈጫ ቅመማ ቅመሞች እና የማገዶ እንጨት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ::