የደብረብርሃን ግብርና ምርምር ማዕከል በ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የደብረብርሃን ግብርና ምርምር ማዕከል ከዚህ በታች የተመለከቱትን የተሸከርካሪ ኢንሹራስ አገልግሎት በብሄራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል ፡፡
በአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የደብረብርሀን ግብርና ምርምር ማዕከል በ/ሰ/ሸዋ ዞን ደብረ ብርሀን ከተማ ቀበሌ 09 ልዩ ስሙ ፋጂ /ኤልካ አካባቢ የሚገኘውን የለማ የማዕከሉን ደን በግልፅ ጨረታ ባለበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።