በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ ወሎ ዞን በወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ ተ/ጽ/ቤት በ07 ቀበሌ ገደሮ ልዩ ስሙ ስንጥር እና ባሕር ገንዳ ከሚባል ቦታ የሚገኘውን የባሕርዛፍ እና ጽድ የለማ የማኅበረሰብ ደን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፊልጋል።
በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን በወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ ተ/ጽ/ቤት የ03 ቀበሌ ጀባ የለማ የባህር ዛፍ የማህበረሰብ ደን በድጋሜ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን በወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ ተ/ጽ/ቤት በ03 ቀበሌ ጀባ የለማ የባህር ዛፍ የማህበረሰብ ደን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፊልጋል፡፡