በደቡብ ወሎ ዞን የመካነሠላም ጠቅላላ ሆስፒታል የተኝቶ ታካሚዎች የምግብ አቅራቢ, አገልግሎት እና የላውንደሪ እጥበት ስራን አውት ሶርስ በማድረግ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለአንድ አመት ቆይታ ማሰራት ይፈልጋል።
በደቡብ ወሎ ዞን የመካነሠላም ጠቅላላ ሆስፒታል solar Security (CCTV camera}፣ የአይን ምርመራ የህክምና መሣሪያ እና የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ወሎ ዞን በቦረና ወረዳ የመካነ-ሠላም ጠቅላላ ሆስፒታል ስር ያለ የማህበረሰብ አቀፍ መድሀኒት ቤት የግንባታ ማቴሪያል እና የግንባታውን ሙያ ብቻ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡