በጉምሩከ ኮሚሽን የድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ውርስ ሆኖ በመጋዘን የሚገኝ የተለያዩ ዕቃዎች ይህ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሐራጅ ጨረታ ባለበት ሁኔታ በአንላይን አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ዲጂታል የሰራተኞች ሰዓት መቆጣጠሪያ ማሽን (Biometric Attendance system and device) ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ሕጋዊና ብቃት ያላቸውን የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ይጋብዛል፡፡