የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን በዋናው መስሪያ ቤት የሚገኝ ለጋራዥ አገልግሎት የሚውል ቦታን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማከራት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን በዋናው መስሪያ ቤት ግቢ ውስጥ እና በቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ያሉትን ያገለገሉ እቃዎችእና የማዕድን ተረፈ ምርቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን በዋናው መሥሪያ ቤት ግቢ ውስጥ የሚገኘውን አዲስ ዋየር መሸ (Wire mesh) እና ድራም ስክሩበር መለዋወጫ (drum scrubber spare parts) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
የኢትዮጲያ ማዕደን ፣ ኮርፖሬሽን የተለያዩ መጠን(size) ያላቸውን በዋናው መስሪያ ቤት የሚገኙ ሱቆችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፡፡