በአብክመ የኦሮሞ ዞን ገንዘብ መምሪያ አመታዊ የተሽከርካሪዎች ኢንሹራንስ አገልግሎት ይፈልጋል
በአብክመ የኦሮሞ/ብ/ዞን/ገንዘብ መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት ለዞን ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል፡- የልዩ ልዩ የተሽከርካሪዎች መለዋወጫ አቅርቦት ለአንድ ዓመት የሚቆይ እና ለተለያዩ ተሽከርካሪዎች ዘይትና ቅባቶችን በብሄራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡
በአብክመ የኦሮሞ ብ/ዞን/ገንዘብ መምሪያ የተለያዩ ቁርጥራጭ እና ያገለገሉ የብረት አይነቶች፣ ቁርጥራጭአልሙኒየሞች፣ የተቀየሩ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች፣ ካዝናዎች፣ የተለያዩ አገልግሎት የማይሰጡ ጀነሬተሮች ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ላላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።