በኮልፌ ቀራንዮ ከፍለ ከተማ ወረዳ ከአጃምባ የመ/ደ/ት/ቤት በ2019ዓ.ም የስራ ዘመን የተለያዩ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ሎት 1.
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 አጃምባ የመ/ደ/ት/ቤት በ2018 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች እና ስራዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል።
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 አጃምባ የመ/ደ/ት/ቤት በ2018 ዓ.ም የስራ ዘመን የተለያዩ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ሎትı. ቋሚ እቃ ኤሌከትሮኒክስ (6313) ሎት2 የደንብ ልብሶች (621) ሎት3. የጽህፈት መሳሪያና ሌሎች (6212) ሎት4. አላቂ የትምህርት እቃዎች (6215) ሎት5.የተለያዩ መሣሪያዎች እና መፃህፍት (6219) ሎት6.ሌሎች አላቂ እቃዎች (የፅዳት እቃዎች) (6218) ሎት7 ቋሚእቃዎች (6314) ሎት 8 የህክምና እና የላብራቶሪ እቃዎች (የቤተ-ሙከራ) (6214) ሎት9. የህትመት ስራዎች(6213) እንድትሳትፉ ይጋብዛል።