በሰንፔር አክሲዮን ማኅበር በስሩ ለሚገኙት አቡነ ጴጥሮስ ትምህርት ቤቶች በሎት 1 እና በሎት 2 በተገለጹት ዘርፎች ላይ ግዢ ለመፈፀም እና ግንባታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ድርጅታችን ሰንፔር አ.ማ. ከ2018 ዓ.ም እስከ የ2020 ዓ.ም ለተከታታይ 3(ሦስት) ዓመት የሂሳብ እንቅስቃሴውን በውጪ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
በሰንፔር አክሲዮን ማኅበር ለሰንፔር ጽህፈት ቤትና ለአቡነ ጴጥሮስ ትምህርት ቤቶች የተለያዩ አላቂና ቋሚ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡