በአፈ/ከሳሾች እነ ኣቤል ብርሃነመስቀል 3 ቁጥር ሰዎች እና በአፈ/ተከሳሾች እነ አቶ ጌትነት ጥላሁን 4 ቁጥር ሰዎች መሃከል ባለው የአፈጻጸም ከርክር ጉዳይ በመቐለ ከተማ፣ ሓድነት ክ/ከተማ፣ መትከል ቀበሌ የሚገኝ በምስራቅ ፕሎት፣ በምእራብ ፕሎት፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ ፕሎት በሚዋሰን 21.50 ካሬ ሜትር ውስጥ የሰፈረው ህንፃና መሬት በመነሻ ዋጋ ብር 18,472.576.39 ( አስራ ስምንት ሚልዮን
ስፋቱ 233 ካሬ ሜትር የሆነ ቤት የጨረታ ማስታወቂያ
በአፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ አስመልክቶ ስፋቱ 175 ካሬሜትር የሆነ ቤት እና ቦታ ለእዳ ማስፈፀሚያ እንዲውል በመነሻ ዋጋ በብር 2,236,203.92 /ሁለት ሚሊዮን ሁለት መቶ ሰላሳ ስድስት ሺህ ሁለት መቶ ሶስት ብር ከዘጠና ሁለት ሳንቲም/ በጨረታ ስለሚሸጥ ስለሆነም መግዛት የምትፈልጉ ግለሰቦች በጨረታው እንድትወዳደሩ የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት አዟል ፡፡