የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የመንግሥት ግዥ አገልግሎት ንብረትነታቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን እና የገቢዎች ሚኒስቴር የሆኑ የተለያዩ ንብረቶች ባሉበት ቦታና ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የመንግሥት ግዥ አገልግሎት ንብረትነታቸው የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፣ የአጋርፋ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ፤ በገቢዎች ሚኒስቴር የመካከለኛ ቁ.1 ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት፣ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጅማ ዲስትሪከት እና የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር፣ የሆኑ የተለያዩ ንብረቶች ባሉበት ቦታና ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ
የፌዴራል የመንግስት ግዥ አገልግሎት ያገስገሱ ተሽከርካሪዎችን በግልጽ ጨረታ ለመሸጥ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ግዥ አገልግሎት ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የሆነ ቁርጥራጭ ብረታ ብረቶችን ባሉበት ቦታና ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የመንግሥት ግዥ አገልግሎት ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ቦታና ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል