Ethiopian Orthodox Church Development and Inter-church Aid Commission (EOC-DICAC), PROCUREMENT OF HOTEL SERVICE AND TRANSPORTATION SERVICE UNDER FRAMEWORK AGREEMENT TENDER №: EOC-DICAC-FC-2026-006
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የቤተክርስቲያኗ ንብረት የሆነውን ለንግድ የሚሆን ቤትን በጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፡፡
Ethiopian Orthodox Tewahedo Church EOC-DICAC would like to invite competent individual consultants or consulting firms who have interest to submit applications for the provision of consultancy service to Develop NAP Implementation Information/Evidence Recording and Sharing Framework.
ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የአርሲ ሀገረ ስብከት ልማት መርሃ ግብር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በኦሮሚያ ክልል በጢቾ ወረዳ ጢቾ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን የመፀዳጃ ቤት ግንባታ ሥራ በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መሠረት ደረጃቸው 7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ጠቅላላ ወይም የህንፃ ሥራ የግንባታ ፈቃድ ያላቸውንና የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
Ethiopian Orthodox Tewahdo Church Development and Inter-Church Aid Commission Refugee and Returnee Affairs Department (EOTC – DICAC/RRAD) needs to rent vehicle for Mignote Project in Partner with the Netherlands Embassy.