የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ለ8ኛው ዙር የቡና ቤተሰብ ዓመታዊ ሩጫ የመሮጫ ቲሸርትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ጀሞ ለቡ ወረዳ 1 አካባቢ በሚገኘው የክለቡ የተጫዋቾች የመኖሪያ ካምፕ ቅጥር ግቢ ውስጥ ጥራቱን የጠበቀ ለጤና ተስማሚ የሆኑ ምግቦችን በተመጣጣኝ ዋጋ የምግብ አቅራቢ ድርጅቶችን ከእነ እቃው በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የክለቡን 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ በተለያዩ ዝግጅቶች ማክበር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዝግጅቶች የመስራት ልምድ ያላችሁ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡