Tender Detail

Tender Details

  • Company የደብረሲና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል
  • Address ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ በሚወስደው ዋና መንገድ ላይ 197 ኪሎ ሜትር ደብረሲና ከተማ ደ/ሲና : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0913869679
  • Website
  • Deadline26 Dec 2024, 9:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Vehicle tire

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የደብረሲና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ2017 በጀት አመት አገልግሎት የሚውሉ ሎት (የፅህፈት መሳሪያዎች (ወረቀትና የወረቀት ውጤቶች/፤ ሎት 2.የመኪና ጎማ፣ ሎት 3. የመኪና እና የጄነሬተር ሞተር ዘይት፣ ሎት 4. ህትመት፣ ሎት 5.የፅዳት እቃዎች ግዥ እና ሎት 6.የውሃ ጋንፕ ጥገና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ  ቁጥር 01/2017

 

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የደብረሲና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል 2017 በጀት አመት አገልግሎት የሚውሉ ሎት (የፅህፈት መሳሪያዎች (ወረቀትና የወረቀት ውጤቶች/ ሎት 2.የመኪና ጎማ፣ ሎት 3. የመኪና እና የጄነሬተር ሞተር ዘይት፣ ሎት 4. ህትመት፣ ሎት 5.ዳት እቃዎች ግዥ እና ሎት 6.የውሃ ጋንፕ ጥገና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚህም  መሰረት -

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣
  2. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤
  3. የሚሞሎት ጠቅላላ ዋጋ ከብር 200,000.00/ ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ የሚያቀርቡት እቃ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተጣለባቸው ከሆኑ የቫት ተመዝጋቢነት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከሆስፒታሉ ግዥ/ፋይ/ ንብ/አስ//የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 62 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. የጨረታ ማስከበሪያ ያስገቡትን ጠቅላላ ዋጋ 2% ያክሉን ለሆስፒታሉ CPO /በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው::
  6. ከብር 10,000.00/አስር ሽህ ብር/ የእቃ ግዥ እና ከብር 3,000.00 /ሶስት ሺህ ብር/ በላይ ለሚገዙ የአገልግሎት ግዥ ፍያ ላይ 2% የመቁረጥ ግዴታ አለብዎት፡፡
  7. መስሪያ ቤቱ አሸናፊውን ድርጅት የሚለየው በእያንዳንዱ ሎት በጠቅላላ ድምር ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበውን ድርጅት ሆኖ በሎት 1 ለተቀመጡት ጨረታዎች ለመወዳደር የፅህፈት መሳሪያዎች እና ወረቀትና የወረቀት ውጤቶች ንግድ ፍቃድ በየዘርፉ /ለየብቻውወይም ሁለቱንም የሚገልፅ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  8. ለሁሉም ጨረታዎች የሚያቀርቡት ሰነድ ላይ ሙሉ አድራሻቸውን፣ ስማቸውን፣ ፊርማቸውን እና የድርጅታቸውን ማህተም ማስቀመጥ አለባቸው፡፡
  9. አሸናፈ ሆኖ የተመረጠው ድርጅት አሸናፊነቱ ከተገለፀለት 5 /አምስት/ ቀናት በኋላ ባሉት 5/ ምስት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ 10% ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ CPO / በጥሬ ገንዘብ/ ለሆስፒታሉ በማስያዝ ውል መውሰድ የሚችል መሆን ይኖርበታል፡፡
  10. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ነጠላ ዋጋና ጠቅላላ ዋጋ ዝርዝር አባሪ ዶክሜንቶችን ጨምሮ የጨረታ ሰነዱን ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በፖስታ አሽገው ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  11. ጨረታው ፍት ሆኖ የሚቆየው ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ከፍት ሆኖ ይቆይና 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 300 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ይታሸጋል፡፡
  12. ጨረታው 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 ሰዓት ላይ በሆስፒታሉ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተጫራቾች (ህጋዊ ወኪሎቻቸው) በተገኙበት የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታው የሚከፈት ይሆናል፡፡
  13. ለሁሉም ጨረታዎች ተጨማሪ መረጃዎችን ከጨረታው መመሪያና ከዋጋ መሙያ ላይ ማየት ይቻላል፡፡
  14. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የመንግስት የስራ ቀን ካልሆነ /ዝግ/ ከሆነ በቀጣይ ባለው የስራ ቀናት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
  15. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  16. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0913869679 0924854239 ወይም 0925402088 ደውለው ይጠይቁ፡፡

ድራሻ -

ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ በሚወስደው ዋና መንገድ ላይ 197 ኪሎ ሜትር ደብረሲና ከተማ /ሲና

የደብረሲና  የመጀመሪያ  ደረጃ  ሆስፒታል

Save Tender