Tender Detail

Tender Details

  • Company የደሴ ዙሪያ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ደሴ ከተማ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዯጵያ, Phone: 033-111-7763
  • Website
  • Deadline22 Jan 2025, 3:30 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Vehicle tire

የደሴ ዙሪያ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ሎት 1 የስፖርት ትጥቅ፤ ለት 2 ሞንታርቦ እና ለት 3 የመኪና ጎማ ከነካለማደሪያው በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


ግልጽ  የጨረታ ማስታወቂያ

 

የደሴ ዙሪያ ወረዳ ገንዘብ /ቤት በወረዳው ለሚገኙ ሴክተር /ቤቶች አገልግሎት የሚውል

ሎት 1 የስፖርት ትጥቅ

ለት 2 ሞንታርቦ

ለት 3 የመኪና ጎማ ከነካለማደሪያው

ከተራ ቁጥር 1-3 የተዘረዘሩትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚህ  መሰረት

  1. በዘርፉ ህጋዊ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል
  2. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን ነምበር ያላቸው
  4. የግዥ መጠኑ 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  5. የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫት ከፋይ መሆን አለባቸው፡፡
  6. የዘመኑን ግብር የከፈሉ
  7. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 6 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  8. የጨረታውን ሰነድ ከደሴ //ገንዘብ /ቤት የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) ለእያንዳንዱ ሰነድ በመክፈል መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ጨረታው 29/4/2017 . እስከ 13/5/2017 . በአየር ላይ ይውላል፡፡
  10. ጨረታው 14/5/2017 . 330 ታሽጎ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል፡፡
  11. ተጫራቾች ኦሪጅናል ዕቃ መሙላትና ያሸነፉበትን ዕቃ በባለሙያ ማስፈተሽ አለባቸው፡፡
  12. የሚገዙ ዕቃዎችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  13. ማንኛውም ተጫራች በሰነዱ ላይ ሲሞሉ ከእያንዳንዱ የዕቃ ዋጋ ላይ ቫትን ጨምሮ መሙላት አለባቸው
  14. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚያቀርቡት ዕቃ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒአ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፤ ተጫራቾች በጥሬ ገንዘብ ሲያስይዙ በጽ/ቤቱ የገቢ ደረሰኝ ቆርጠው ኮፒው ከኦሪጅናል ሰነዱ ጋር መታሸግ አለበት፡፡
  15. ተሸናፊ ተጫራቾች በመመሪያው መሰረት ያስያዙት 2% ሲፒኦ ከአምስት ቀን በኋላ ይመለስላቸዋል።
  16. አሸናፊው አካል ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ የሚያስይዝ ይሆናል፡፡
  17. የስፖርት ትጥቅን በተመለከተ በቀረበው ናሙና መሰረት ማቅረብ የሚችሉና ናሙናውን በስራ ሰዓት ግዥ ቢሮ በመገኘት ማየት ይችላሉ፡፡
  18. አሸናፊ ተጫራች ያሸነፉባቸውን ዕቃዎች በራሳቸው ወጪ በየሴክተሩ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  19. በጨረታው ላይ የሚሳተፉ ማንኛውም ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጂዎች ማለትም ዋና ቅጂ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማሸግ እስከ 14/5/2017 . ደሴ///ግዥ ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ 330 ሰዓት ድረስ እንዲያስገቡ እየገለፅን ጨረታው የሚከፈተው በዚሁ እለት ከቀኑ 400 ሰዓት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  20. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ደሴ///ግዥ ቢሮ ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 033-111-7763 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
  21. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ማሳሰቢያ ፡- አሸናፊው ድርጅት /ተጫራች/ ኦሪጅናል ዕቃ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡

 

በአብክመ  /ቢሮ  በደ/ወሎ  መስ/ዞን

 

Save Tender