Tender Detail

Tender Details

  • Company በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን
  • Address አ/አ አራዳ ክፍል ከተማ (ፒያሳ) ልዩ ስሙ እሪ በከንቱ ተብሎ በሚጠራው የኢትዮጵያ ስታቲስቲካል አገልግሎት ቢሮ አካባቢ እስጢፋኖስ መካሻ አማረ (EMA ) ህንፃ 9ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 562 2343
  • Website
  • Deadline03 Feb 2025, 9:30 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Textile, Garment & Leather

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን በ2017 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏

ቁጥር ////አስ///////03/2017

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን 2017 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

 

 ሎት ቁጥር

 የሚገዛው የእቃ ዓይነት

 የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ማስከበሪያ (CPO) መጠ

 ምርመራ

 1

 አልባሳት

 15,000.00

 ናሙና የሚቀርብ

 2

 የጽዳት እቃዎች

 3,000.00

 ናሙና የሚቀርብ

 3

 የፅህፈት መሳሪያዎች እና የኮፒ ፕሪንተር ቀለም

 7,000.00

 ናሙና የሚቀርብ

 4

 ህትመት

 2,000.00

 ናሙና የሚቀርብ

 5

 የአሉሚኒም በር ተንጠልጣይ ቁልፍ እና ጥገና አገልገሎት

 2,000.00

 

 6

 የትራንስፖርት አገልግሎት

 10,000.00

 ሀገር አቋራጭ የህዝብ ማመላለሻ

 7

 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች

 20,000.00

 

 

በዚህ መሰረት በጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ለመሳተፍ -

የሚፈልጉ ተጫራች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመሪያዎች በማሟላት መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ ስለመሆናቸው የሚያረጋገጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  2. የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው፣
  4. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ቲን /TIN) ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. የአቅራቢነት ምዝገባ ሰነድ ማቅረብ የሚችሉ፣
  6. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ውን ሰነድ ቴክኒካል ኦርጅናል እና ኮፒ እንዲሁም ፋይናሻል ኦርጅናልና ኮፒ በታሸገ ኤንቨሎፕ ለየብቻው በማቅረብ በጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በመንግስት ግዥና ንብረት ///ዳይሬክቶሬት 9 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 09/15 ለጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ የሚቀርበው ዋጋ ማቅረቢያ ፊርማና ማህተም ከሌለው ተቀባይነት አይኖረውም። ናሙና የተጠየቀባቸው እቃዎች ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ከመከፈቱ በፊት የድርጅታቸውን ማህተም በማድረግ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  7. ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት 400 ሰዓት‍‍‌‍‍‍‌‍‍‍‍‌‍‌‍ ይከፈታል፡፡
  8. ተጫራቾች በሚጫረቱበት እያንዳንዱ እቃ ጥራት በቴክኒክ ብቃታቸው ከተመረጡ በዋጋ የሚወዳደሩ ይሆናል፡፡
  9. ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ከተዘጋ በኋላ የሚቀርብ የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
  10. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው፡፡

 

አድራሻ - / አራዳ ክፍል ከተማ (ፒያሳ) ልዩ ስሙ እሪ በከንቱ ተብሎ

በሚጠራው የኢትዮጵያ ስታቲስቲካል አገልግሎት ቢሮ አካባቢ እስጢፋኖስ

መካሻ አማረ (EMA ) ህንፃ 9 ፎቅ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክቁጥር 011 562 2343 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን

 

Save Tender