Tender Detail

Tender Details

  • Company Amhara Pipe Factory (APF) (የአማራ ፓይፕ ፋብሪካ ኃላ/የተ/የግል ማህበር)
  • Address ባህር ዳር ከተማ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዯጵያ, Phone: 09-35-98-37-29
  • Websitehttps://www.amharapipe.et/
  • Deadline07 Mar 2025, 2:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Byproducts

የአማራ ፓይፕ ፋብሪካ ኃላ/የተ/የግል ኩባንያ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ተረፈ ምርቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


 

የተረፈ ምርት ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡-/16/2017

 

የአማራ ፓይፕ ፋብሪካ ኃላ/የተ/የግል ኩባንያ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ተረፈ ምርቶች ማለትም፡-

ሎት 1 የዩፒቨሲ ፓይፕ ራቨር ሲሎችን

ሎት 2 UPVC pipes

ሎት 3 የፒፒአር ፓይፕ

ሎት 4 PVC ጥሬ እቃ መያዣ ካኪ ቀረጢቶች

ሎት 5 የፍላት ሆዝ ፓይፕ እና

ሎት 6 ሌሎች ተረፈ ምርቶችን

በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለፁትን የጨረታ መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ (መወዳደር) ይችላሉ፡፡

  1. ተረፈ ምርቶችን መግዛት የሚፈልግ ማንኛዉም ግለሰብ ወይም ድርጅት የንግድ ፈቃድ እና ሌሎች የሕጋዊነት ሠነዶችን ማቅረብ ሳይጠበቅበት በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
  2. ተወዳዳሪ ድርጅቶች ለተወዳደሩበት ሎት ያቀረቡትን ጠቅላላ ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ጨምሮ 2% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማቅረብ አለባቸው:: ሆኖም ግን የጨረታ ማስከበሪያው ከብር 500.000.00 መብለጥ አይኖርበትም።
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 500.00 (እምስት መቶ ብር) በመክፈል ከፋብሪካው ገንዘብ ያዥ አንደኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 103 መግዛት ወይም በኢ-ሜይል (e-mail) አድራሻ amharapipefactory@gmail.com ማግኘት ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ዋጋቸውን የጨረታ ማስከበሪያ እና ሌሎችን ማስረጃዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቢሮ ቁጥር 206 ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ ዘወትር ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ እና እሁድ መሉ ቀን የፋብሪካው የሥራ ሰዓት አለመሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  5. ጨረታው የጨረታ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 16ተኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቢሮ ቁጥር 206 ከቀኑ 800 ላይ ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከቀኑ 830 ላይ የሚከፈት ይሆናል፡፡
  6. ተጫራቾች የሚሸጡትን ተረፈ ምርቶችን በአካል በፋብሪካው አድራሻ በመቅረብ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከጠዋቱ 400-500 ማየት ይችላሉ፡፡
  7. ፋብሪካው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ለበለጠ መረጃ 09-35-98-37-29/09-18-08-18-26 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

አማራ ፓይፕ ፋብሪካ ኃላ/የተ/የግል ማህበር /ዳር

 

Save Tender