Tender Detail

Tender Details


የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ለ2017 በጀት ዓመት ለመምሪያውና ለተለያዩ የስራ ክፍሎች አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በሀገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ በማወዳደር መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር L/S/C/P/d 002/2017 /

 

የለሚ ኩራ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ 2017 በጀት ዓመት ለመምሪያውና ለተለያዩ የስራ ክፍሎች አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በሀገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ በማወዳደር መግዛት በማስፈለጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል።

 

ሎት

የሚገዙ ዕቃዎች የሎት ዝርዝር

በሲ.. የሚያዝ የገንዘብ መጠን

ሎት 01

የጽህፈት መሳሪያዎች

10,000.00

ሎት 02

የጽዳት ዕቃዎች

10,000.00

ሎት 03

የደንብ አልባሳት

10,000.00

ሎት 04

የግንባታ መሳሪያዎቸ

10,000.00

ሎት 05

የክሬን መኪና አገልግሎት ኪራይ

5,000.00

ሎት 06

የሆቴል መስተንግዶ

5,000.00

ሎት 07

የዊል ቫላንስና የመሳሰሉትን ስራዎች የሚሰራ ጎሚስታ

10,000.00

ሎት 08

ሰርቪስ የሚሰጥ የመኪና ኪራይ

10,000.00

ሎት 09

የተለያዩ ዕቃዎችን የሚጭን የመኪና ኪራይ

5,000.00

ሎት 10

የላቢያጆ አገልግሎት

5,000.00

ሎት 11

የህክምና ዕቃዎች

10,000.00

 

  1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለው
  2. የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው።
  3. የታደሰ የዘመኑን ንግድ ፈቃድ እና የታደሠ ንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  4. የመንግስት /ቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ አለባቸው።
  5. አማራጭ ዋጋ በዚህ ጨረታ ላይ ተቀባይነት የለውም።
  6. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ በሎቱ ፊት ለፊት የተቀመጠውን የገንዘብ መጠን በለሚ ኩራ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ ስም በተዘጋጀው በባንክ በተመሰከረለት

. የባንክ (C.P.O) ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

  1. የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ 60 ቀን ነው።
  2. በጨረታው አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች ዕቃውን በራሳቸው ትራንስፖርት በማጓጓዝ በለሚ ኩራ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ /ቤት ድረስ በማምጣት ማስረከብ አለባቸው።
  3. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የዕቃ ናሙና ከጨረታው መክፈቻ ቀን በፊት መቅረብ ይኖርበታል።
  4. ተጫራቾች ለሚ ኩራ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ 3 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 309 ቀርበው በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ላይ የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) በመፈል መግዛት ይችላሉ።
  5. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ እንዲሁም 11ኛው ቀን እስከ 400 ሰዓት ድረስ ጨረታው ፍት ሆኖ ስለሚቆይ በለሚ ኩራ /ከተማ ፖሊስ መምሪያ 5 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 309 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
  6. 11ኛው ቀን ጠዋት 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 430 ሰዓት ሲሆን በመ/ቤቱ 3 ቢሮ ቁጥር 505 ይከፈታል።
  7. የጨረታው ፈቻ ከስራ ቀናት ውጪና የክብረ በዓል ቀናት ከዋለ ቀጥሎ ባለው መደበኛ የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 430 ሲሆን ይከፈታል።
  8. ዘግይተው የሚመጡ የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም።
  9. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

መረጃ፡- በስ/ቁጥር 0116391021 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ

 

የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ

 

Save Tender