Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Ababa City Administration Bureau Of Women, Children and Social Affair (የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፤ ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ)
  • Address ደጃች ውቤ ከጊዮርጊስ ቤተክሪስቲያን ወደ አፍንጮ በር በሚወስደው መንገድ የስድስት ኪሎ ፈረንሳይ ታክሲ መጫኛ ጋር ህንጻ 1888 ላይ 2ኛ ፎቅ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09 47 95 17 60
  • Website
  • Deadline21 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-21 00:00:00
  • Categories Electrical And Electromechanical , Textile, Garment & Leather , Cloth And Shoes

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት ከጎዳና ለሚነሱ ዜጎች አገልግሎት የሚውል የተለያዩ እቃዎች ግዥዎችን በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግዥ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ////////ቢሮ (05/001- 002/2017)

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ 2017 በጀት ዓመት ከጎዳና ለሚነሱ ዜጎች አገልግሎት የሚውል የተለያዩ እቃዎች ግዥዎችን በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

 

ሎት ቁጥር

የሚገዛው እቃ/ አገልግሎት

የጨረታ ማስከበሪያ መጠን

ሎት 1

ፍራሽ፤ ብርድ ልብስ፤ አንሶላ፤ የተለያዩ አልባሳት እና ጫማዎች ግዢ

100,000.00 CPO

ሎት 2

የተለያዩ የፅዳት እቃዎች ግዢ

50,000.00 CPO

 

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የግዥና የፋይናንስ መመሪያዎች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  2. በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መኖራቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸውና ማቅረብ የሚችሉ
  4. ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  5. ተጫራች የጨረታውን ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በቢሮ አካውንት 1000009650559 በማስገባት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት እስከ 11ኛው ቀን 400 ሰዓት ድረስ ከቢሮው ክፍያና ሂሳብ ዳይሬክቶሬት ደረሰኝ በማስቆረጥ መግዛት ይችላሉ።
  6. ተጫራቶች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት የጨረታ ሰነድ ላይ በስፔስፊኬሽኑ መሰረት ብቻ ሞልተው እና በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ላይ ኮፒና ዋና (ኦርጅናል) ሰነድ ብለው 2 ፖስታ በመለየት የግዥ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የስራ ቀናት እስከ 11ኛው ቀን 400 ሰዓት ድረስ ለዚህ ተበሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው። ጨረታው ከላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ታሽጐ በእሉቱ 430 ሰዓት በቢሮው መሰብሰቢያ አዳራሽ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  7. ተጫራቶች ሌሎች መረጃዎችን ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  8. ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. የጨረታ ማስከበሪያ CPO ነው
  10. ተጫራቶች ናሙና ለሚጠየቅባቸው እቃዎች ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

ማሳሰቢያ ፡-

የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 11ኛው የስራ ቀን 400 ሰዓት ላይ ታሽጎ 430 ሰዓት ጨረታው ይከፈታል፡፡

 

ድራሻ፡- /// ////ቢሮ ደጃች ውቤ ከጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ወደ አፍንጮ በር አደባባይ በሚወስደው መንገድ የስድስት ኪሎ/የፈረንሳይ ታክሲ መጫኛ አለፍ ብሎ ቢሮ ቁጥር 206 1888 ህንፃ ላይ 2 ፎቅ ስ.ቁጥር 09 47 95 17 60/09 42 12 94 92

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ህፃናት

እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ

 

Save Tender