Tender Detail

Tender Details

  • Company በጌዴኦ ዞን የዲላ ከተማ ፋይ/ጽ/ቤት
  • Address ዲላ ከተማ ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline04 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-04 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather

የዲላ ከተማ ፋይናንስ ጽ/ቤት በዲላ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት የፖሊስ አባላት የሌሊት የደንብ ልብስ ግዥ በቀረበው ዝርዝር መሠረት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ሌሊ አልባሳት የደንብ ልብስ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር 001/2017

 

የዲላ ከተማ ፋይናንስ /ቤት በዲላ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ /ቤት 2017 በጀት ዓመት የፖሊስ አባላት የሌሊት የደንብ ልብስ ግዥ በቀረበው ዝርዝር መሠረት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ዚህ በንግዱ ሥራ ዘርፍ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ድርጅቶች መወዳደር ይችላሉ

  1. የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው
  2. የንግድ ምዝገባ /ወረቀት ያላቸው
  3. የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ የሆኑ
  4. የአቅራቢነት ምዝገባ /ወረቀት ያለው
  5. የግብር ከፋይ ምዝ/ምስ ወረቀት
  6. ግብር ስለመፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  7. ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ለእያንዳንዱ በባን የተረጋገጠ 30,000 /ሠላሳ ሺህ ብር/ CPO ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  8. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 300 /ሦስት መቶ ብር በመፈል በጽ/ቤታችን ቢሮ ቁጥር 6 ቀርበው ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
  9. ዘግይቶ የመጣ ፖስታ ተቀባይነት የለውም።
  10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ኒካል 1 ኦርጅናል 2 ቴክኒካል ኮፒ ለየብቻ በማሸግ ፋይናንሻል 1 ኦርጅናል እና 2 ፋይናንሻል ኮፒ እያንዳንዱን ለየብቻ በማሸግ በመጨረሻ ሁሉንም በአንድ እናት በኤንቨሎፕ በታሸገ ፖስታ የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም በማድረግ አድራሻችሁን በመሙላት በጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  11. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ 15 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ 16ኛው ቀን የሚከፈት ሲሆን 16ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን ከጠዋቱ 300 ታሽጎ ከጠዋቱ 400 ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት መሆኑን እንገልጻለን።

/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

 

በጌ ዞን የዲ ከተማ ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender