Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (EBC)
  • Address ቸርችል ጎዳና፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ, Phone: 0115172521
  • Websitehttps://www.ebc.et/about.aspx
  • Deadline18 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-18 00:00:00
  • Categories Textile, Garment & Leather

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሠራተኛ ደንብ ልብስ ድጋሚ በሀገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የሠራተኛ ደንብ ልብስ NCB 0012/2017 ድጋሚ

ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር NCB-0012/2017

 

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሠራተኛ ደንብ ልብስ ድጋሚ በሀገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚህም መሠረት በጨረታው ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሁሉ መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. ተጫራቾች ሕጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉበት መረጃ፣ በአቅራቢነት የተመዘገቡበት የምዝገባ የምስ ወረቀት፣ የቲን ሰርተፍኬት፣ የተጨማሪ እሴት ከፋይነት እና የመልካም ሥራ አፈፃፀም ማስረጃዎች ያሏቸው ለመሆኑ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ቢድ ቦንድ ብር 10,000.00 በባንክ በተመሰከረለት ወይም በባን ጋራንቲ በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ስም ሞልተው ከኦሪጅናል ኒካል ፕሮፖዛል ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ግዥ ዲፓርትመንት ቢሮ ድረስ በመምጣት የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) ብቻ በመፈል መውሰድ ይችላሉ
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የዋጋና የቴ መግለጫዎች አንድ ኦሪጅናልና ንድ ኮፒ በማድረግ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግና የጨረታውን ስምና ቁጥር በመጥቀስ ከጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት በፊት በኮርፖሬሽኑ ዋናው /ቤት ሸጎሌ ጊቢ ውስጥ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 530 ተዘግቶ ከጠዋቱ 545 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮርፖሬሽኑ ዋናው /ቤት ሸጎሌ ጊቢ ግዥ ዲፓርትመንት ቢሮ ይከፈታል፡፡
  6. ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልግ በስልክ ቁጥር 0115172521 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
  7. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን

 

Save Tender